የ20 ዓመት ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ተመስገን ዳና በታንዛንያ ቆይታ ዙርያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ
በታንዛንያ አስተናጋጅነት በተካሄደው የሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ውድድር ላይ አመርቂ ያልሆነ ውጤት አስመዝግቦ የተመለሰውን ብሔራዊ ቡድን በውድድሩ ላይ ስለነበረው ቆይታ አሰልጣኙ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። ወሎ ሠፈር በሚገኘው የፌዴሬሽኑ ፅህፈት ቤትዝርዝር
በታንዛንያ አስተናጋጅነት በተካሄደው የሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ውድድር ላይ አመርቂ ያልሆነ ውጤት አስመዝግቦ የተመለሰውን ብሔራዊ ቡድን በውድድሩ ላይ ስለነበረው ቆይታ አሰልጣኙ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። ወሎ ሠፈር በሚገኘው የፌዴሬሽኑ ፅህፈት ቤትዝርዝር
በታንዛኒያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ያለው የሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ውድድር የግማሽ ፍፃሜ ተፋላሚዎችን ዛሬ ሲያሳውቅ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም ከምድብ መሰናበቱ ተረጋግጧል። በአሠልጣኝ ተመስገን ዳና የሚመራው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድንዝርዝር
አሰልጣኝ ተመስገን ዳና ቡድናቸው በሴካፋ ዋንጫ ሁለተኛ ጨዋታው ድል ካደረገ በኋላ ለሶከር ኢትዮጵያ ሀሳባቸውን ሰጥተዋል፡፡ በምድብ ሦስት ተደልድሎ በመጀመሪያው የማጣሪያ ጨዋታ በኬንያ 3ለ0 የተረታው ቡድኑ በዛሬው ዕለት በምድቡ ሁለተኛ ጨዋታዝርዝር
በአሁኑ ሰዓት የሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ዋንጫ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለአንድ አዲስ ተጫዋች በዛሬው ዕለት ጥሪ አድርጓል፡፡ ሶከር ኢትዮጵያ ባገኘችው መረጃ መሠረት ባለፈው ሰኞ ቡድኑ ወደ ታንዛነያዝርዝር
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከኬኒያ አቻው ጋር በአሩሻ ሺካ አምሪ አቢድ ስታዲየም ዛሬ ህዳር 14 ቀን 2013 ከቀኑ 7፡00 ሰዓት በሚያደርገው የሴካፋ የመጀመረያ ጨዋታው የሚጠቀመው አሰላለፍ ይህን ይመስላል።ዝርዝር
Copyright © 2021