እልህ አስጨራሽ ትግል በተደረገበት የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ደቡብ ሱዳን ኢትዮጵያን በመለያ ምት በመርታት ለሴካፋ ውድድር ፍፃሜ እና ለአፍሪካ ዋንጫው መብቃቷን አረጋግጣለች። በምድቡ ሁለተኛ ጨዋታ ዩጋንዳን አንድ ለምንም የረታው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ምድቡን በበላይነት ያጠናቀቀበትን ውጤት ሲያገኝ ከተጠቀመው የመጀመሪያ አሰላለፍ ዮሴፍ ታረቀኝን ብቻ በአማኑኤል አድማሱ በመተካት ጨዋታውን ጀምሯል። ጨዋታው በተጀመረ ገናRead More →

በምድቡ ሁለተኛ ጨዋታውን ያደረገው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዩጋንዳን 1-0 በማሸነፍ ወደ ግማሽ ፍፃሜው አምርቷል። ሱዳን ላይ እየተደረገ ባለው የሴካፋ ዞን ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የምድቡን ሁለተኛ ጨዋታ ከዩጋንዳ ጋር ሲያደርግ አሰልጣኝ ዕድሉ ደረጄ ከመጀመሪያው የታንዛኒያ ጨዋታ አንፃር በአሰላለፋቸው ላይ ባደረጉት ለውጥRead More →

በሴካፋ ዞን ከ20 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ውድድር በመጀመሪያ ጨዋታው ታንዛኒያን የገጠመው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ሁለት ጊዜ ቢመራም ጨዋታውን በ2-2 ውጤት ጨርሷል። በጨዋታው የተሻለ የኳስ ቁጥጥር በማድረግ እና ዕድሎችን በመፍጠር የተሻሉ የነበሩት ታንዛኒያዎች ነበሩ። የእንቅስቃሴ ብልጫቸው ፍሬ አፍርቶም 21ኛው ደቂቃ ላይ ዲክሰን ቫላንቲኖ ባስቆጠራት ጎል ቀዳሚRead More →

አንድ ተጫዋች ከአሜሪካ ለሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ውድድር ዝግጅት እያደረገ የሚገኘው የዕድሜ እርከኑ ብሔራዊ ቡድን አባል ሆኗል። ከሁለት ሳምንት በኋላ በሱዳን አዘጋጅነት ለሚካሄደው ከ20 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ዞን ማጣርያ ውድድር ኢትዮጵያ በምድብ ለ ከዩጋንዳ እና ታንዛንያ ጋር መደልደሏ ይታወቃል። ለዚህ ውድድር እንዲረዳ ለ48 ተጫዋቾች የመጀመርያ ጥሪ ያደረገው ብሔራዊRead More →

በሱዳን አስተናጋጅነት የሚደረገው የሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ዋንጫ ቀድሞ ከወጣለት ቀን በአንድ ሳምንት ተገፍቶ ይጀመራል፡፡ በምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ ሴካፋ አስተናጋጅነት የሴካፋ ከ20 ዓመት በታች የ2022 ውድድር በሱዳን አስተናጋጅነት ይከናወናል፡፡ በሰባት የዞኑ ሀገራት መካከል በሚደረገው ውድድር ላይ አስተናጋጇን ሀገር ሱዳንን ጨምሮ ዩጋንዳ ፣ ጅቡቲ ፣ ብሩንዲ ፣ ታንዛኒያ እና ሀገራችንRead More →

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አሠልጣኝ የሆኑት እድሉ ደረጄ ከፊታቸው ላለባቸው የሴካፋ ውድድር ለ48 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገዋል። ግብፅ በምታስተናግደው የ2023 ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ላይ ተሳታፊ የሚሆነውን የሴካፋ ዞን ተወካይ ለመለየት እንደ ማጣሪያ የሚያገለግለው የቀጠናው ውድድር በሱዳን አስተናጋጅነት ከጥቅምት 12 እስከ 23 እንደሚደረግ ይታወቃል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም በምድብ 2Read More →

በሱዳን አስተናጋጅነት የሚደረገው የሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ዋንጫ ውድድር ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን የሚመሩ አሰልጣኞች ታውቀዋል፡፡ በሱዳን አስተናጋጅነት የሚደረገው የሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ዋንጫ ውድድር በሰባት ሀገራት መካከል ከጥቅምት 12 – 23 ድረስ ይከናወናል፡፡ በዚህ ውድድር ላይ የሚካፈለው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድንን የሚመሩ ዋና እና ረዳት አሠልጣኞች መሾማቸውንምRead More →

በሀገራችን የሚካሄደው የሴካፋ ውድድር ሙሉ መርሐ-ግብርን እንደሚከተለው አዘጋጅተነዋል። 41ኛው የምስራቅ እና መካከለኛው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ከሦስት ቀናት በኋላ በባህር ዳር ከተማ መደረግ ይጀምራል። በውድድሩ ላይ ስምንት የቀጠናው እና አንድ ተጋባዥ ሀገር ተሳታፊ እንደሆኑ የተገለፀ ሲሆን የእጣ ማውጣት መርሐ-ግብሩም በበይነ መረብ አማካኝነት በትናንትናው ዕለት ተከናውኗል። በዚህም ዘጠኙ ብሔራዊ ቡድኖች በሦስት ምድብRead More →

በዛሬው ዕለት የምድብ ድልድሉ የወጣው የሴካፋ ውድድር የምድብ ጨዋታዎች የቀን እና ሰዓት መርሐ-ግበር ታውቋል። ዘጠኝ ሀገራትን በሦሰት ምድብ ከፋፍሎ የሚደረገው የሴካፋ ውድድር ከሐምሌ 10 ጀምሮ በባህር ዳር ከተማ መደረግ ይጀምራል። የምድብ ድልድሉ እኩለ ቀን አካባቢ የወጣ ሲሆን አሁን ደግሞ የምድብ ጨዋታዎች ቀን እና ሰዓት ታውቋል። በዚህም መሠረት የውድድሩ የመክፈቻ መርሐ-ግብርRead More →

ትናንት በአዲስ አበባ የነበራቸውን ዝግጅት ጨርሰው ወደ ባህር ዳር የተጓዙት የኢትዮጵያ ከ 23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አባላት ዛሬ ልምምድ አከናውነዋል። በአቫንቲ ሆቴል መቀመጫውን ያደረገው ብሔራዊ ቡድኑ ከቀኑ 9 ሰዓት በቀዝቃዛማ የአየር ሁኔታ ላይ ልምምዱን የሰራ ሲሆን ቀለል ያለ ልምምድ እንዲሁም ከሁለት ተከፍለው በግማሽ ሜዳ ጨዋታ በማድረግ አከናውነዋል። በዛሬው ልምምድRead More →