የመጀመሪያው የሲዳማ ሊግ ተጀመረ

የሲዳማ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለመጀመሪያ ጊዜ ክልል አቀፍ የሊግ ውድድር ዛሬ አስጀምሯል። የሲዳማ ክልል እግር…

የስፖርት ቤተሰቡ ለመቄዶንያ ድጋፍ ማድረግ ጀምሯል

በሀገራችን እንቁ የእግርኳስ ሰዎች አጋፋሪነት ለመቄዶንያ ከ7 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ። የመቄዶንያ የአረጋዊያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ…

ወልዋሎ አማካዩን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

በትናንትናው ዕለት ከሲዳማ ቡና ጋር ነጥብ በመጋራት የሁለተኛ ዙር ጉዟቸው የጀመሩት ቢጫዎቹ አማካዩን ለማስፈረም ተቃርበዋል። በሁለተኛው…

አርባምንጭ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባዷል

በአሰልጣኝ በረከት ደሙ የሚመሩት አርባምንጭ ከተማዎች የሁለት አጥቂዎችን ዝውውር አጠናቅቀዋል። በ2017 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያውን ዙር…

“ተጫዋቾች ራሳቸውን ካጋለጡ ነፃ ይሆናሉ” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የአክሲዮን ማኅበሩ ሥራ አስኪያጅ አቶ ክፍሌ ሰይፈ ቅድመ ክፍያ የተቀበሉ ተጫዋቾች ራሳቸውን ካጋለጡ ነፃ እንደሚሆኑ አመላክተዋል።…

“ማንም አይቀርበትም ፤ ሁሉም የድርሻውን ያገኛል” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

የአክሲዮን ማኅበሩ የቦርድ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ የማጣራት ሂደቱ ሲጠናቀቅ የሚገኙ ነገሮች በሙሉ በዝርዝር ይፋ…

“…አትፈፅሙም ብሎ በጉልበት የሚገዳደረን አካል ካለ ትተን እንሄዳለን።” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

የአክሲዮን ማኅበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ከሰሞኑ መነጋገሪያ የሆነውን ጉዳይ በተመለከተ እየሰጡ በሚገኙበት ሰዓት የአፈፃፀም ሂደቱን በተመለከተ ያሉት…

“በ2 ክለቦች እና በ10 ተጫዋቾች ሌላ ምርመራ እየተደረገ ነው”

በአራት ክለቦች እና በ16 ተጫዋቾች ላይ ከተደረገው ውሳኔ በተጨማሪ በሌሎች 2 ክለቦች እና በ10 ተጫዋቾች ከፍተኛ…

“በምርመራው ሂደት ሦስት ጋዜጠኞች ስማቸው ተይዟል” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የክለቦች የፋይናንስ አስተዳደርን በተመለከተ ማብራሪያ ሲሰጥ ሦስት የሀገራችን ጋዜጠኞች በዚህ ህገወጥ የዝውውር ክፍያ ስማቸው እንደተገኘ ተገልጿል።…

“መሬት ሸጬ ነው ያለን ተጫዋች አለ” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የክለቦች የፋይናንስ አስተዳደርን በተመለከተ በአሁኑ ሰዓት መግለጫ እየተሰጠ ይገኛል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር ከቀናት በፊት…