ሀምበሪቾ ዱራሜን ባለፈው ዓመት ተረክበው በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ካሳደጉት አሰልጣኝ ደጉ ዱባሞ ጋር ሶከር ኢትዮጵያ ቆይታን አድርጋለች። ሀምበሪቾ ዱራሜ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ 2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሲያድግ ቡድኑን በመምራት በሊጉ ላይ መታየት እንዲችል በዋና አሰልጣኝነት በመምራት ለስኬት አብቅተውታል። ሀምበሪቾ ዱራሜን ባለፈው ዓመት አጋማሽ ላይ በዋናRead More →

ሻሸመኔ ከተማን ከ15 ዓመታት በኋላ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ያሳደጉት አሰልጣኝ ፀጋዬ ወንድሙ አጠር ያለ ቆይታን ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር አድርገዋል። የ2015 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር በሦስት ምድቦች ተከፍሎ የአንደኛውን ዙር ጨምሮ በስድስት የተለያዩ ከተሞች ተደርጎ ተጠናቋል። በውድድሩ ምድብ ለ አራት ጨዋታዎች እየቀሩት ከ15 ዓመታት በኋላ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ያደገው ሻሸመኔ ከተማRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የምስል መብት ባለቤት የሆነው ሱፐር ስፖርት የቀጥታ ስርጭት ለማስተላለፍ የሚመለስበት ጊዜ ታውቋል። ከ2013 ጀምሮ የሀገራችንን ከፍተኛ የሊግ እርከን ውድድር በቀጥታ እያስተላለፈ የሚገኘው ሱፐር ስፖርት ዘንድሮ ከ24ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች በኋላ ጨዋታዎች እያሳየ እንደማይገኝ ይታወቃል። የሊጉ ውድድር በ28ኛ ሳምንት በአዳማ ከተማ አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም ሲቀጥልRead More →

የ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሻምፕዮኖቹ ምዓም አናብስት በወቅታዊ ሁኔታ ውይይት አድርገው መግለጫ ሰጥተዋል። የክለቡ የበላይ ጠባቂ አቶ ይትባረክ አምሀ፤ ስራ አስከያጁ አቶ ሽፈራው ተክለሃይማኖት እና የክለቡ ፕሬዝዳንት አቶ ይርጋ ገብረእግዚአብሔር በጋራ በሰጡት መግለጫ ስለ ክለቡ አሁናዊ ሁኔታ እና ቀጣይ እርምጃዎች የተመለከተ ሰፊ ማብራርያ ተሰጥቶበታል። የቦርድ አባላት እና የተወሰኑ የክለቡ ደጋፊዎችRead More →

በኬንያ አስተናጅነት ለሚደረገው የሴካፋ ከ18 ኣመት በታች ሴቶች ውድድር ዝግጅት ለ34 ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ የኢትዮጵያ ከ18 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከሰኔ 17 እስከ ሐምሌ 1 በኬንያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ከ18 ዓመት በታች ሴቶች ሻምፒዮና ላይ ተሳታፊ መሆኑ ሲገለፅ አምና ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድኑን ሲያሰለጥኑ የነበሩት እንዳልካቸው ጫካ ቡድኑንRead More →

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድኖች በቀጣይ ጊዜያት የጎፈሬን ትጥቅ እንዲጠቀሙ የሚያደርገው ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈርሟል። የኢትዮጵያ ዋናው የወንዶች ብሔራዊ ቡድን እንዲሁም የሴቶች እና የዕድሜ እርከን ቡድኖች የሚጠቀሙበትን ትጥቅ የተመለከተ የፊርማ ሥነ ስርዓት ዛሬ ተከናውኗል። ከሰዓት በኋላ በቤስት ዋስተርን ፕላስ ሆቴል የተከናወነው ስምምነት በርካታ እንግዶች የታደሙበት ሲሆን በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን እና በትጥቅ አምራቹRead More →

የሊጉ የውድድር እና ሥነ ስርዐት ኮሚቴ በሀዋሳ የሚደረጉ የ27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ የሰዓት ለውጥ ሲያደርግ የዲሲፕሊን ውሳኔዎችም ተያይዘው ወጥተዋል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የውድድር እና ሥነ ስርዐት ኮሚቴ ባደረገው ስብሰባ ቀጣዩ የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በሀዋሳ ከ12 ሰዓት በኋላ እየጣለ ባለው ሰሞነኛ ከባድ ዝናብ አንፃር የሀዋሳRead More →

ከሊጉ መውረዱን ያረጋገጠው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በዓመቱ ሦስተኛ አሰልጣኙን ሲያሰናብት ቀሪ ጨዋታዎችን በግብ ጠባቂ አሰልጣኙ ይመራል። በኢትዮጵያ እግርኳስ ታሪክ የገነነ ስምን የያዘው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ2011 ከፕሪምየር ሊጉ ከወረደ በኋላ ነበር በያዝነው ዓመት ዳግም መመለስ የቻለው። ክለቡ ከታችኛው የሊግ ዕርከን ካሳደገው አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና ጋር ለሰባት የሊግ ጨዋታዎች ከቆየ በኋላ በምትኩ ለረዳትRead More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የኦሊምፒክ ማጣሪያ ጨዋታውን ከማን ጋር እና መቼ እንደሚያደርግ ተለይቷል። የ2024 ኦሊምፒክ ጨዋታዎች በፈረንሳይ ፓሪስ እንደሚደረግ ይታወቃል። በዚህም ከደቂቃዎች በፊት በእግርኳስ በአፍሪካ ዞን አራት ዙሮች ያሉት የማጣርያ ጨዋታዎች ዕጣ የማውጣት ሥነ-ስርዓት ካይሮ ላይ ተካሂዷል። በዕጣው መሰረት የኢትዮጵያ ሴቶች እግርኳስ ብሔራዊ ቡድን ከቻድ አቻው ጋር የመጀመሪያ የደርሶ መልስRead More →

ወልቂጤ ከተማ ጌታነህ ከበደ በፍፁም ቅጣት ምት እና በጨዋታ ባስቆጠራቸው ግቦች ኢትዮጵያ መድንን 2ለ0 በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠናው ከፍ ያለበትን ውጤት አሳክቷል። ሁለቱ ቡድኖች ካለፈው ሳምንት ጨዋታቸው በሦስቱ ላይ ለውጥ ማድረግ አስፈልጓቸዋል። መድኖች ከሀዋሳው የአቻ ውጤታቸው ጀማል ጣሰው ፣ ማቲያስ ወልደ አረጋይ እና ኤፍሬም ዘካሪያስን በፋሪስ ዕላዊ ፣ ብዙአየው ስይፉ እናRead More →