“ትልቅ ዋጋ ከፍለን ነው የገባነው ፤ ቀጣይም ምንም የምጠራጠረው ነገር የለኝም።” አሰልጣኝ ደጉ ዱባሞ
ሀምበሪቾ ዱራሜን ባለፈው ዓመት ተረክበው በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ካሳደጉት አሰልጣኝ ደጉ ዱባሞ ጋር ሶከር ኢትዮጵያ ቆይታን አድርጋለች። ሀምበሪቾ ዱራሜ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ 2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሲያድግ ቡድኑን በመምራት በሊጉ ላይ መታየት እንዲችል በዋና አሰልጣኝነት በመምራት ለስኬት አብቅተውታል። ሀምበሪቾ ዱራሜን ባለፈው ዓመት አጋማሽ ላይ በዋናRead More →