የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ጌዲኦ ዲላ አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም ታዳጊዎችንም ከአካባቢው መልምሎ ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል፡፡ ከቀናቶች በፊት የቀድሞው አሰልጣኙን ደረጀ በላይ በዋና አሰልጣኝነት ቦታ የቀጠረው ጌዲኦ ዲላ በዘንድሮ የውድድር ዓመት ተጠናክሮ ለመቅረብ ከወዲሁ ራሱን ለማጠናከር አስራ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ያስረመ ሲሆን አራት ታዳጊዎችንም ከአካባቢው በመመልመልም የስብስቡ አካል አድርጓል። ተካልኝ መስፍን አማካይRead More →

ኢትዮጵያ አለኝ ከምትላቸው የካፍ ኢንስትራክተሮች መካከል አንዱ የነበሩት ዶ/ር ሲራክ ሀብተማርያም በድንገተኛ ህመም ህይወታቸው አልፏል፡፡ እግር ኳስን በተጫዋችነት የጀመሩት እና ኃላ ላይም ወደ ስልጠናው አለም በመግባት የጅማ ከተማ አሰልጣኝ በመሆን በ90ዎቹ መጀመሪያ ላይ መስራት የቻሉ ሲሆን ያለፉትን አመታት በአንፃሩ በካፍ ኢንስተራክተርነት ሀገራቸውን በማገልገል ላይ ነበሩ። ከእግር ኳሱ በዘለለ በጅማ ዩኒቨርሲቲRead More →

በኢትዮጵያ የተወለደውና በታዳጊነቱ ኤሲ ሚላን አካዳሚን ተቀላቅሎ የነበረው ሰዒድ ቪሲን በ20 ዓመቱ ራሱን አጥፍቶ መገኘቱ ተዘግቧል። መስከረም ወር 2000 ላይ በኢትዮጵያ የተወለደው ሰዒድ በልጅነቱ በጣልያናዊያን ቤተሰቦች በማደጎነት ወደ ሀገሪቱ ካመራ በኋላ በ2014 የኤሲ ሚላን አካዳሚን ተቀላቅሎ የነበረ ሲሆን በመቀጠል ወደ ቤንቬንቶ አምርቶ ነበር። ሆኖም ከዘረኝነት ጋር በተያያዘ በሚደርሱበት ጥቃቶች ምክንያትRead More →

ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው የቀድሞ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋች መሐመድ አህመድን ህይወትን የተመለከተ አጭር መሰናዶ እንደሚከተለው አሰናድተናል። ወንጂ ካፈራቻቸው ስመጥር ተጫዋቾች አንዱ የሆነው መሐመድ ወደ አዲስ አበባ ከመጣ በኋላ ለእግርኳስ ካለው ፍቅር የተነሳ ከታዳጊነቱ ጀምሮ በቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫውቷል። በ1961 የቅዱስ ጊዮርጊስ ወሳኝ ተጫዋቾች ሸዋንግዛው አጎናፍር እና ፍስሀ ወልደአማኑኤል ለትምህርት ወደ አሜሪካRead More →

ለበርካታ ዓመታት በኢትዮጵያ ዳኝነት ታሪክ ውስጥ ጨዋታ ከመምራት አንስቶ የጨዋታ ታዛቢ በመሆን እና በርካታ ዳኞችን አስተምሮ በማብቃት የሚታወቁት ብርቱዉ ሰው ዓለም ንፀብህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። በኢንተርናሽናል ዳኝነት ዘመናቸው በተለያዩ ከፍተኛ ውድድሮች ላይ በብቃት ያዳኙት ጋሽ ዓለም ንፀብህ ያለፉትን ዓመታት ባጋጠማቸው ህመም ምክንያት በአልጋ ላይ በመሆን ህክምናቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ሲሆንRead More →

ቀድሞ ተጫዋች እና አሰልጣኝ፤ እንዲሁም የወቅቱ የአዲስ አበባ እግርኳስ አሰልጣኞች ማኀበር ፕሬዝደንት አስናቀ ደምሴ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ለረጅም ዓመታት በኢትዮጵያ እግርኳስ ውስጥ በተጫዋችነት በአሰልጣኝነት ሲያገለግሉ የቆዩትና በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን የአሰልጣኞች ማኅበር ፕሬዝደንት ሆነው እየሰሩ የነበሩት አሰልጣኝ አስናቀ ደምሴ በድንገተኛ ህመም በዻውሎስ ሆስፒታል ህክምና ሲከታተሉ ቢቆዩም በዛሬውRead More →