ቻን | አሠልጣኝ ውበቱ አባተ ከመጨረሻው የምድብ ጨዋታ በኋላ ምን አሉ?
👉 “እኔ ወደ ብሔራዊ ቡድኑ ከመጣሁ በኋላ ያለፉትን ሁለት ዓመታት ቡድኑን እየገነባን ነው ፤ በተቻለኝ አቅም ቡድኑን ወደፊት ለመውሰድ እየሞከርኩ ነው” 👉 “የግብ ጠባቂም ሆነ ሌላ ተጫዋች አልወቅስም ግን…” 👉 “ሊቢያዎች ጨዋታውን ማሸነፍ ይገባቸዋል” 👉 “የነበርንበት ምድብ ከባድ ነበር ማለት እንችላለን” 7ኛው የአፍሪካ ሀገራት ሻምፒዮን ሺፕ በአልጄሪያ እየተደረገ የሚገኝ ሲሆንRead More →