ሸገር ከተማ ጊዜያዊ አሰልጣኙን በዋናነት ሾመ

ሸገር ከተማዎች በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ሲመሩ የቆዩትን አሰልጣኝ በዋናነት መቅጠራቸውን ለሶከር ኢትዮጵያ አሳውቀዋል። ሸገር ከተማ ከውጤት ማጣት…

አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ ምዓም አናብስትን ለመቀላቀል ተስማሙ

በሊጉ ለመትረፍ ፍልሚያ ላይ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች አዲስ ሹመት ለማፅደቅ ከጫፍ ደርሰዋል። ቀደም ብለው ከአሰልጣኝ…

በዛሬው የቅዱስ ጊዮርጊስ መግለጫ ምን ተባለ?

በዛሬው ዕለት ቡድኑን የተቀላቀሉ አዳዲስ ተጫዋቾችን ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር ላይ የተነሱ አንኳር ሀሳቦችን እንደሚከተለው ይዘን…

ፈረሰኞቹ አዳዲሶቹን ተጫዋቾች አስተዋወቁ

ሶከር ኢትዮጵያ ከሰዓታት በፊት ባቀረበችው ዘገባ ፈረሰኞቹ አራት ተጫዋቾችን ወደ ስብስባቸው መቀላቀላቸውን በመግለጽ የሁለቱን ማንነት ይፋ…

ፈረሰኞቹ የውጪ ሀገር ተጫዋቾች ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል

በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመራው ቅዱስ ጊዮርጊስ ስብስቡን ለማጠናከር ተጫዋቾች ማስመጣቱን ሶከር ኢትዮጵያ አውቃለች። ከሜዳ ውጪ ባሉ…

ቡናማዎቹ ግብ ጠባቂ አስፈረሙ

በዘንድሮ የውድድር ዓመት በባቱ ከተማ ያሳለፈው ግብ ጠባቂ ከሁለት ዓመታት ቆይታ በኋላ ወደ ሊጉ ተመልሷል በአሠልጣኝ…

ጦሩ ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል

መቻል ሁለት ተስፋ የተጣለባቸውን ተጫዋቾች አስፈርሟል   በአሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት የሚመራው መቻል በዘንድሮ የውድድር ዓመት ለዋንጫው…

ነገሌ አርሲ አጥቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

በ 38 ነጥብ 3ኛ ደረጃ የተቀመጡትና ወደ ፕሪምየር ሊጉ ባደጉበት ዓመት ውጤታማ ጊዜ በማሳለፍ ላይ የሚገኙት…

ምዓም አናብስት የፊት መስመር ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ

ኮትዴቭዋራዊው ተጫዋች ወደ መቐለ 70 እንደርታ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል ቀደም ብለው ናይጄርያዊው የፊት አጥቂ አይባሚ ፕሪንስ…

ንግድ ባንክ ሁለት ተጫዋቾች ሊያስፈርም ነው

በአሠልጣኝ በጸሎት ልዑልሰገድ የሚመራው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት የውጪ ሀገር ተጫዋቾች ወደ ስብስቡ ሊቀላቅል ነው። የካቻምናው…