ብሩንዳዊው ተጫዋች ኢትዮጵያ መድንን ተቀላቀለ። ቀደም ብለው የመስመር ተጫዋቹ ሳሙኤል ሳሊሶን ለማስፈረም የተስማሙት ኢትዮጵያ መድኖች አሁን…
ዝውውር
ወልዋሎ ተከላካይ ለማስፈረም ተስማማ
ጌቱ ኃይለማርያም ወደ ቢጫዋቹ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል። በ16 ነጥብ 19ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው የመጀመሪያውን ዙር ያጠናቀቁት…
ዮሴፍ ታረቀኝ ወደ ሸገር ከተማ ለማምራት ተስማማ
ሸገር ከተማዎች የፊት መስመራቸውን ማጠናከር ተያይዘውታል ቀደም ብለው ቢንያም ፍቅሩን ወደ ቡድናቸው በመቀላቀል ከአንተነህ ተፈራ ጋር…
ወላይታ ድቻ ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማማ
የጦና ንቦቹ ሁለት የውጭ ዜጎች ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። በ16 ነጥብ 19ኛ ደረጃ ተቀምጠው የመጀመሪያው ዙር ያጠናቀቁት…
ሳሙኤል ሳሊሶ አዲስ ክለብ አግኝቷል
በሲዳማ ቡና ቆይታ የነበረው የመስመር ተጫዋች ከቡድኑ ጋር በስምምነት ተለያይቶ ወደ ሌላ ክለብ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል…
ባህር ዳር ከተማ ሁለተኛ ተጫዋች አስፈርሟል
ከደቂቃዎች በፊት አንተነህ ተፈራን የግሉ ያደረገው ባህር ዳር የቀድሞ ተጫዋቹን ዳግም መልሷል በአሠልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚመራው…
ኢትዮጵያ ቡና ከግብ ጠባቂው ጋር ተለያየ
በውድድር ዓመቱ መጀመሪያ ቡናማዎቹን የተቀላቀለው ተጫዋች ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። በ23 ነጥቦች በ13ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው…

