ዐፄዎቹ የአሰልጣኛቸውን ውል ለማራዘም ተቃርበዋል

ፋሲል ከነማ ያለፉትን ወራት ቡድኑን የመሩትን አሰልጣኝ ለማቆየት የክለቡ ቦርድ መወሰኑን አውቀናል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት አሰልጣኝ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሰባት ተጫዋቾች አስፈረመ

ኢትዮ ኤሌክትሪኮች ቡድናቸውን ማጠናከር ቀጥለውበታል። ቀደም ብለው ወደ ተፎካካሪነት ያሸጋገራቸውን አሰልጣኝ ኤርሚያስ ዱባለን ውል ለተጨማሪ ሁለት…

ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ኤሌክትሪክ የአሰልጣኙን ውል አድሷል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወደ ዋንጫ ፉክክሩ ከመለሰውን አሰልጣኝ ጋር ለመቀጠል ተስማምቷል። ከአንድ ዓመት በፊት ልደታ ክ/ከተማን ለቆ…

ንግድ ባንክ ቡድኑን ማጠናከሩን ቀጥሏል

ቻምፒዮኖቹ ግብ ጠባቂ አስፈርመዋል። በተከታታይ ለ6ኛ ጊዜ እንዲሁም በአጠቃላይ ለ9ኛ ጊዜ የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ የሆነው …

ትውልደ ኢትዮጵያዊው ወደ ስዊድን ተመለሰ

አማካዩ ሀሩን ኢብራሂም በውሰት ውል ዳግም ወደ አልስቬንስካን ተመለሰ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በዩናይትድ ዓረብ ኤምሬትስ ቆይታ…

አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ አዲስ ክለብ ለማሰልጠን ተስማሙ

ከፈረሰኞቹ ጋር የነበራቸውን ውል ያጠናቀቁት አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ወደ ሌላ ክለብ ለማምራት ከስምምነት ደርሰዋል ያለፉትን ሁለት…

የጦና ንቦቹ የሁለት አማካዮች ውል ለማደስ ተስማሙ

ወላይታ ዲቻዎች የሁለት ተጫዋቾች ውል ለማራዘም ተስማምተዋል ባለፈው የውድድር ዓመት ሁለተኛ አጋማሽ ላይ አስደናቂ መነቃቃት በመፍጠር…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የዋና አሰልጣኙን ውል ያራዝማል

የኢትዮ ኤሌክትሪክ ቦርድ ጥሩ የውድድር ዓመት ያሳለፉትን አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታን በክለቡ እንዲቀጥሉ ወስኗል ያለፉት ሁለት ዓመታት…

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ጦሩን ተቀላቀሉ

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከአንድ ዓመት ቆይታ በኋላ ወደ ሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተመልሰዋል 2018 የውድድር ዓመት…

ሲዳማ ቡናዎች ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማሙ

ከትናንት በስትያ ከጦና ንቦቹ ጋር በቃል ደረጃ የተስማማው ተጫዋቾች መዳረሻቸው ሲዳማ ቡና ሆኗል የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ…