የአሰልጣኝ ሙሉጌታ ምሕረቱ ሀዋሳ ከተማ አንድ ተጫዋችን በውሰት ከከፍተኛ ሊጉ ክለብ የግሉ አድርጓል። የሊጉን የሁለተኛውን ዙር…
ዝውውር

ስሑል ሽረዎች የአምስት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቅቀዋል
ስሑል ሽረዎች ዕግዳቸው ተነስቶ አምስት ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ ከአንድ ተጫዋች ጋር በስምምነት ተለያይተዋል። በሁለት ተጫዋቾች ውዝፍ ደሞዝ…

ሀድያ ሆሳዕና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
ለቀጣይ የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች በሀዋሳ ዝግጅታቸውን የጀመሩት ሀድያ ሆሳዕና የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሠ…

የተከላካዩ አሁናዊ ሁኔታ
የነጻነት ገብረመድኅን ጉዳይ መቋጫ ለማግኘት ተቃርቧል። በውድድር ዓመቱ አጋማሽ የዝውውር መስኮት አነጋጋሪ ከነበሩ የዝውውር ሂደቶች አንዱ…

መቐለ 70 እንደርታ የዝውውር መስኮቱ ሦስተኛ ፈራሚ ለማግኘት ተቃርቧል
ካሜሮናዊው አጥቂ ምዓም አናብስቱን ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል። ቀደም ብለው በሲዳማ ቡና ቆይታ የነበራቸው ጋናዊው አማካይ ኢማኑኤል…

መቐለ 70 እንደርታ ግብ ጠባቂ አስፈረመ
መድንን ለመቀላቀል ተስማምቶ ከቡድኑ ጋር ልምምድ ሲሠራ የሰነበተው ግብ ጠባቂ ምዓም አናብስትን መቀላቀሉ እርግጥ ሆኗል። ከሦስት…

ጋናዊው የተከላካይ አማካይ ምዓም አናብስትን ተቀላቀለ
መቐለ 70 እንደርታ አማካዩን ሲያስፈርም የተጣለበት እገዳም ተነስቷል። በዝውውር መስኮቱ ተሳትፎ ሳያደርጉ የቆዩት መቐለ 70 እንደርታዎች…

የታገዱ ክለቦች እነማን ናቸው?
አምስት ክለቦች ዝውውር እንዳይፈጽሙ ታግደዋል። አምስት ክለቦች በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዝውውር እንዳይፈጽሙ ዕግድ ተጥሎባቸዋል። በ2016 የውድድር…

‘ኮርማዎቹ’ ትውልደ ኢትዮጵያዊውን በውሰት ሰጥተዋል
በቅርቡ ‘በሴሪ ኤ’ የመጀመርያ ጨዋታውን ያደረገው ትልቅ ተስፋ የሚጣልበት ትውልደ ኢትዮጵያዊ አዲስ ክለብ ተቀላቅሏል በ2015 የቶሪኖ…
Continue Reading
ስሑል ሽረ ከአምበሉ ጋር ተለያይቷል
ነጻነት ገብረመድኅን ከስሑል ሽረ ጋር መለያየቱ እርግጥ ሆኗል። ባለፈው ክረምት ኢትዮ ኤሌክትሪክን ለቆ ስሑል ሽረን በመቀላቀል…