በ2013 አጋማሽ ወር ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጋር የተዋወቀው ፈጣኑ ተጫዋች ወደ ግብፅ ሊግ አምርቷል። በኢትዮጵያ እግር…
ዝውውር

አርባምንጭ ከተማ ግብ ጠባቂ አስፈረመ
የአሰልጣኝ በረከት ደሙው አርባምንጭ ከተማ በክረምቱ አራተኛ ፈራሚውን አግኝቷል። በፕሪምየር ሊጉ ከአንድ ዓመት በኋላ የተመለሰው አርባምንጭ…

ስሑል ሽረዎች የአጥቂ አማካይ ለማስፈረም ተስማሙ
ስሑል ሽረ ሁለገቡን የአጥቂ አማካይ ለማስፈረም ከጫፍ ሲደርስ የሁለት ነባር ተጫዋች ውል ለማራዘምም ከስምምነት ላይ ደርሷል።…

ብሩክ በየነ ነብሮቹን ለመቀላቀል ተስማማ
ሀድያ ሆሳዕና የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹን በሁለት ዓመት ውል የቡድናቸው አካል ለማድረግ ተስማምተዋል። የፕሪምየር ሊጉ ተካፋይ የሆነው…

መቐለ 70 እንደርታዎች ሁለት ተጫዋች ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል
መቐለ 70 እንደርታ የቀድሞው ተጫዋቹን እና በትግራይ ዋንጫ የደመቀውን የመስመር አጥቂ ለማስፈረም ተስማምቷል። የአሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬው…

ፈረሰኞቹ የመስመር አጥቂ ለማስፈረም ተስማምተዋል
በከፍተኛ ሊጉ ጥሩ ጊዜ ያሳለፈው የመስመር አጥቂ ማረፊያው ፈረሰኞቹ ቤት ሆኗል። ቅዱስ ጊዮርጊሶች ለከርሞ ቡድናቸውን ለማጠናከር…

ፍፁም ዓለሙ ወደ ቀድሞው ክለቡ ለመመለስ ተስማማ
ባህር ዳር ከተማ የቀድሞው ተጫዋቹን አራተኛው አዲሱ ተጫዋች አድርጓል። በአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው መሪነት ለቀጣዩ የውድድር ዘመን…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሁለት የመስመር አጥቂዎችን አስፈርሟል
የአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታው ኢትዮ ኤሌትሪክ ሁለት የመስመር አጥቂዎችን የቡድኑ አካል አድርጓል። ወደ ፕሪምየር ሊጉ ዳግም የተመለሱት…

መድን ሁለት ተጫዋች ሲያስፈርም የነባር ተጫዋቹን ውል አራዝሟል
በአሰልጣኝ ገብረመድህን ሐይሌ የሚመሩት ኢትዮጵያ መድኖች የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር ሲያጠናቅቁ ነባሮችን ውል አራዝመዋል። በተጠናቀቀው ዓመት ሁለት…

ምዓም አናብስት ስብስባቸውን ማጠናከር ተያይዘውታል
መቐለ 70 እንደርታ አማካዩን ለማስፈረም ተስማማ። በዝውውሩ የነቃ ተሳትፎ በማድረግ ላይ ከሚገኙ ክለቦች በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሰው…