​መቐለ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በዝውውር መስኮቱ በከፍተኛ ሁኔታ እየተሳተፈ የሚገኘው መቐለ ከተማ መድሀኔ ታደሰ እና ዮናስ ግርማይን አስፈርሟል፡፡ መድሀኔ ታደሰ…

​ኢትዮጵያ ኮንስራክሽን ስራዎች ስብስቡን በአዲስ መልክ እያዋቀረ ይገኛል

ባለቤትነቱን ሙሉ ለሙሉ ከኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት በመረከብ ስያሜውንም ወደ ድርጅቱ ስያሜ የለወጠው የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ስፖርት…

ለገጣፎ ለገዳዲ በለቀቁበት ተጫዋቾች ምትክ በማስፈረም ላይ ይገኛል

ባለፈው የውድድር ዓመት ወደ ከፍተኛ ሊጉ ያደገውና ለብዙዎች ፈታኝ ቡድን ሆኖ በመቅረብ በምድብ ሀ 4ኛ ደረጃን…

ለፋሲል ከተማ የፈረሙት የውጪ ዜጋ ተጫዋቾች…

ፋሲል ከተማ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የሚፈቅደውን የውጭ ተጫዋቾች የቁጥር ገደብ በመጠቀም 5 የናይጄርያ ፣ ማሊ እና…

ሙሉአለም ረጋሳ በቅርቡ ለሀዋሳ ከተማ እንደሚፈርም ይጠበቃል

የቀድሞው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የብሔራዊ ቡድን ድንቅ አማካይ ሙሉአለም ረጋሳ የሙከራ ጊዜ እያሳለፈበት በሚገኘው ሀዋሳ ከተማ…

Walid Atta Left Najran SC for Al Khaleej FC

Ethiopian international Walid Atta has agreed to join Eastern Saudi Arabia side Al Khaleej FC after…

Continue Reading

ከናጅራን የተለያየው ዋሊድ ለአል ካሊጅ ለመጫወት ተስማምቷል

ኢትዮጵያዊው የመሃል ተከላካይ ዋሊድ አታ ከሳውዲ አረቢያው ናጅራን ስፖርት ክለብ ጋር የነበረውን ውል በስምምነት አፍርሶ ወደ…

ሀድያ ሆሳዕና የለቀቁበትን ወሳኝ ተጫዋቾች በመተካት ተጠምዷል

በ2009 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የውድድር ዘመን ወደ ፕሪምየር ሊጉ ለማደግ እስከመጨረሻው የመለያ ጨዋታ ደርሶ ከመቐለ ከተማ…

መቐለ ከተማ ሶስት የውጭ ዜጋ ተጫዋቾችን አስፈርሟል

አዲሱ የፕሪምየር ሊግ ክለብ መቐለ ከተማ ሁለት ጋናዊያን እና አንድ የኢኳቶርያል ጊኒ ዜግነት ያላቸው ተጫዋቾችን ማስፈረሙን…

ወላይታ ድቻ ተመስገን ዱባን በቋሚነት አስፈረመ

በተጠናቀቀው የውድድር አመት ሁለተኛው ዙር በውሰት አርባምንጭ ከተማን ለቆ ወደ ወላይታ ድቻ ያመራው ተመስገን ዱባ በቋሚነት…