ምዓም አናብስቶች በቤንጃሚን ኮቴ መጀመሪያ አጋማሽ ግብ ኢትዮ ኤሌክትሪክን በመርታት ወደ ድል ተመልስዋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ14ኛው…
ዜና

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-0 ሲዳማ ቡና
”ቢያንስ አንድ ነጥብ ይዘን መውጣት አለብን በሚል ገብተን ሶስት ለማግኘት ሞከርን ግን አልተሳካም” አሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ…

ሪፖርት | ጉሽሚያ የበዛበት ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አስራ አምስተኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ውሎ ወላይታ ድቻን ከሲዳማ ቡና ያገናኘው ጨዋታ ያለ…

መረጃዎች| 57ኛ የጨዋታ ቀን
የ14ኛ ሳምንት በነገው ዕለት ይገባደዳል፤ የጨዋታ ሳምንቱ መቋጫ የሆኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው ቀርበዋል። ፋሲል ከነማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ ዓ/ዩ 0-2 ወላይታ ድቻ
👉”አሁንም ጥቃቅን ነገሮችን በአግባቡ መከወን አለመቻላችን ዋጋ እያስከፈለን ነው።” – ረዳት አሰልጣኝ አታኽልቲ በርኸ 👉”የልጆቹ አዕምሮ…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ከአምስት ሳምንት በኋላ ከድል ጋር ታርቀዋል
ወላይታ ድቻዎች ከናፈቃቸው ድል ጋር የታረቁበትን ውጤት በወልዋሎን በማሸነፍ ሲያሳኩ ወልዋሎዎች በአንፃሩ የዓመቱ የመጀመርያ ድላቸውን ለማሳካት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-0 መቐለ 70 እንደርታ
👉 “ኳሳችንን ከኋላ ማሸራሸር ብቻ ውጤታማ አያደርገንም” – ጊዜያዊ አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ 👉 “ጨዋታው በምንፈልገው መንገድ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና መቐለ 70 እንደርታ ነጥብ ተጋርተዋል
የሊጉ አስራ አራተኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን መርሐ ግብር ሲዳማ ቡናን ከመቐለ 70 እንደርታ አገናኝቶ ያለ ጎል…

ዐፄዎቹ ናይጄሪያዊ ግብ ጠባቂያቸውን ሸጡ
በክረምቱ የዝውውር መስኮት ፋሲል ከነማን ተቀላቅሎ የነበረው ናይጄሪያዊው አማስ ኦባሶጊ ከአራት ወራት የዐፄዎቹ ቤት ቆይታ በኋላ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 ስሁል ሽረ
”ጨዋታውን ማሸነፋችን ተገቢ ነው” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ”ሜዳው ራሱ የሌቨሊንግ ክፍተት ስላለው ኳስ አውርደን በነፃነት መጫወት…