ሀዲያ ሆሳዕና 0-2 ቅዱስ ጊዮርጊስ 33′ 85′ ሳላዲን ሰኢድ ተጠናቀቀ!!!! ጨዋታው በቅዱስ ጊዮርጊስ 2-0 አሸናፊነት ተጠናቀቀ:: 85′ ጎልልል!!!! ቅዱስ ጊዮርጊስ ሳላዲን ከፍጹም ቅጣተት ምት ክልል ውጪ የፈረሰኞቹን 2ኛ ግብ አስቆጥሯል፡፡ 81′ ሳላዲን ከ17 ሜትር ርቀት በግራ እግሩ አክሮ የመታው ኳስ የግቡ አግዳሚ መለሰበት፡፡ ጨዋታው ተሟሙቆ ቀጥሏል፡፡ የተጫዋች ለውጥ ቅዱስ ጊዮርጊስRead More →

አርብ ግንቦት 5 ቀን 2008 የ09፡00 ጨዋታዎች   FT ሀዲያ ሆሳዕና 0-2 ቅዱስ ጊዮርጊስ [ቀጥታ] 33′ 85′ ሳላዲን ሰኢድ FT ድሬዳዋ ከተማ 0-0 ወላይታ ድቻ FT ሲዳማ ቡና 1-1ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 14′ ኤሪክ ሙራንዳ (ፍቅም) | 79′ ቶክ ጀምስ FT ሀዋሳ ከተማ 2-0 መከላከያ 15′ ሙጂብ ቃሲም ፣ 70′ ፍርዳወቅRead More →

አርብ ግንቦት 5 ቀን 2008 09፡00 ሀዲያ ሆሳዕና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (ሆሳዕና) 09፡00 ድሬዳዋ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ (ድሬዳዋ) 09፡00 ሲዳማ ቡና ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (ይርጋለም) 09፡00 ሀዋሳ ከተማ ከ መከላከያ (ሀዋሳ) 09፡00 ዳሽን ቢራ ከ አዳማ ከተማ (ጎንደር) 09፡00 አርባምንጭ ከተማ ከ ኤሌክትሪክ (አርባምንጭ) 11፡30 ደደቢት ከ ኢትዮጵያ ቡና (አአ ስታድየም) [widgets_on_pages id=”Standing”]Read More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ወደ ወሳኝ ምዕራፍ እየተሸጋገረ ነው፡፡ለማጠቃለያ ውድድር ማለፋቸውን ያረጋገጡ ቡድኖችም እየታወቁ ነው፡፡ በ10 ክለቦች መካከል የሚካሄደው የማጠቃለያ ውድድር ሰኔ ወር አጋማሽ ላይ በሀዋሳ የሚካሄድ ሲሆን ከመካከለኛ – ሰሜን ዞን 6 ፣ ከደቡብ-ምስራቅ ዞን ደግሞ 4 ቡድኖች ያልፋሉ፡፡ በዚህም መሰረት ደደቢት ፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ቅዱስ ጊዮርጊስRead More →

በ2017 የቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌድሬሽንስ ዋንጫዎች የምድብ ቁጥራቸው ከ2 ወደ አራት ያድጋል፡፡ በአፍሪካ የክለቦች ዓመታዊ ውድድር የሆኑት የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌድሬሽን ካፕ የምድብ ቁጥር አሁን ካለበት ሁለት ወደ አራት ከፍ ማድረጉን የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌድሬሽን ዛሬ አስታውቋል፡፡ እንደ ካፍ ገለፃ ከሆነ ውሳኔው ተግባራዊ የሚሆነው ከ2017 የውድድር ዘመን ጀምሮ እንደሆነ ሜክሲኮRead More →

የምስራቅ እና መካከኛው አፍሪካ የእግርኳስ ማህበር (ሴካፋ) በየአመቱ የሚያዘጋጀው የካጋሜ ክለብ ዋንጫ በታንዛኒያ አዘጋጅነት ዳሬ ሰላም ላይ ይካሄዳል፡፡ ሴካፋ ይፋ እንዳደረገው ከሆነ የክለብ ውድድሩ ሐምሌ 9 ይጀምራል፡፡ የምስራቅ አፍሪካ ሃገራት ሊጎች በሚያሸንፉ ክለቦች መካከል የሚደረገው ውድድር እንደከዚህ ቀደሞቹ ሁሉ በሩዋንዳው ፕሬዝደንት ፖል ካጋሜ ስፖንሰር ተደርጓል፡፡ ታንዛኒያ በ2015 የተካሄደውን የካጋሜ ክለብRead More →

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ አንደኛው ዙር ግምገማ የክለብ ተወካዮች ፣ የፌዴሬሽኑ አመራሮች እና ጋዜጠኞች በተገኙበት ዛሬ ከረፋድ ጀምሮ በኢትዮጵያ ሆቴል ተካሂዷል፡፡ የግምገማው ሪፖርት እና ከክለቦች የተነሱ አስተያየቶችን እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡ የ1ኛው ዙር አፈፃፀም ሪፖርት የ1ኛው ዙር አፈፃጸም ሪፖርት በውድድር እና ስነስርአት ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን ገብረስላሴ አማካኝነት የቀረበ ሲሆን በግማሽ አመቱ የተከናወኑRead More →

የኢትዮዽያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከጋና ጋር ለሚያደርገው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታ ዛሬ በዝናባማ አየር ዝግጅቱ ጀምሯል፡፡ ቡድኑ ለሶማልያው ጨዋታ ዝግጅት ላይ ከነበሩ ተጫዋቾች መካከል 9 በመቀነስ 12 አዳዲስ ተጫዋቾችን በመጥራት በአጠቃላይ 29 ተጫዋቾችን ይዟል፡፡ ቡድኑ በዝግጅት እና የወዳጅነት ጨዋታዎች የተጫዋቶችን ብቃት በማየት ከቀናት በኋላ ስብስቡን ወደ 25 ዝቅRead More →

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከሳምንት በፊት አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌን በይፋ ማሰናበቱን ተከትሎ የመከላከያው አሰልጣኝ ገብረመድህን ሃይሌ በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ቢሾሙም ፌዴሬሽኑ እስካሁን ይፋ ሳያደርገው ቆይቶ ከደቂቃዎች በፊት ይፋ አድርጓል፡፡ በአሰልጣኙ ቅጥር ዙርያ የፌዴሬሽኑ መግለጫ ይህንን ይመሰላል፡፡ በፌዴሬሽኑና በአሠልጣኝ ገብረመድን ኃይሌ መካከል የሥራ ውል ስምምነት ተፈረመ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌንRead More →