ሀዲያ ሆሳዕና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ – ቀጥታ የፅሁፍ ስርጭት
ሀዲያ ሆሳዕና 0-2 ቅዱስ ጊዮርጊስ 33′ 85′ ሳላዲን ሰኢድ ተጠናቀቀ!!!! ጨዋታው በቅዱስ ጊዮርጊስ 2-0 አሸናፊነት ተጠናቀቀ:: 85′ ጎልልል!!!! ቅዱስ ጊዮርጊስ ሳላዲን ከፍጹም ቅጣተት ምት ክልል ውጪ የፈረሰኞቹን 2ኛ ግብ አስቆጥሯል፡፡ 81′ ሳላዲን ከ17 ሜትር ርቀት በግራ እግሩ አክሮ የመታው ኳስ የግቡ አግዳሚ መለሰበት፡፡ ጨዋታው ተሟሙቆ ቀጥሏል፡፡ የተጫዋች ለውጥ ቅዱስ ጊዮርጊስRead More →