“በምርመራው ሂደት ሦስት ጋዜጠኞች ስማቸው ተይዟል” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የክለቦች የፋይናንስ አስተዳደርን በተመለከተ ማብራሪያ ሲሰጥ ሦስት የሀገራችን ጋዜጠኞች በዚህ ህገወጥ የዝውውር ክፍያ ስማቸው እንደተገኘ ተገልጿል።…

“መሬት ሸጬ ነው ያለን ተጫዋች አለ” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የክለቦች የፋይናንስ አስተዳደርን በተመለከተ በአሁኑ ሰዓት መግለጫ እየተሰጠ ይገኛል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር ከቀናት በፊት…

የጣና ሞገዶቹ የመስመር አጥቂያቸውን ውል አራዝመዋል

ባህር ዳር ከተማዎች ያለፈውን አንድ ዓመት ጥሩ ግልጋሎት የሰጣቸውን የመስመር አጥቂ ውል ማራዘማቸው ታውቋል። በአሰልጣኝ ደግአረጋል…

መቻል ይግባኝ ጠይቋል

መቻል ስፖርት ክለብ ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ደብዳቤ ማስገባቱ ታውቋል። በያዝነው ሳምንት የመጀመሪያ ቀን…

የተቀጡ ተጫዋቾች የ20ኛ ሳምንት ጨዋታ ማድረግ ይችላሉ?

በፋይናንስ አሰራር ተቆጣጣሪ ኮሚቴ ጠንከር ያለ ቅጣት የተጣለባቸው የአራት ክለቦች 15 ተጫዋቾች የ20ኛ ሳምንት ጨዋታ ማከናወን…

መቐለ 70 እንደርታ ደብዳቤ አስገብቷል

መቐለ 70 እንደርታ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ደብዳቤ ልኳል። ከቀናት በፊት በየአብሥራ ተስፋዬ ጉዳይ ቅጣት የተጣለበት…

ቢጫዎቹ የቀድሞ ተጫዋቻቸው ለማስፈረም ተቃርበዋል

የመስመር ተከላካዩ ከዓመታት ቆይታ በኋላ ዳግም ወደ ወልዋሎ ተመልሶ ለመጫወት ከስምምነት ደርሷል። ላለፈው አንድ ዓመት ተኩል…

ብርቱካን ገብረክርስቶስ ነገ በክብር ትሸኛለች

ከ20 ዓመት በላይ በኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በወጥ አቋም ግልጋሎት የሰጠችው ብርቱካን ገብረክርስቶስ ነገ በክብር ልትሸኝ…

ነብሮቹ ከከፍተኛ ሊግ አንድ ተጫዋች አግኝተዋል

ሀድያ ሆሳዕናዎች አንድ አማካይ ተጫዋች ከከፍተኛ ሊግ ማግኘታቸው ታውቋል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ እየተመሩ  በዘንድሮው የመጀመርያው ዙር…

ንግድ ባንክ ከከፍተኛ ሊጉ ሦስት ተጫዋች ለማስፈረም ተቃርቧል

የዓምና የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከከፍተኛ ሊጉ ሦስት ተጫዋቾን የግሉ ለማድረግ ተቃርቧል። በአሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ…