“በርግጠኝነት ሊጉ ላይ እንቆያለን” አሰልጣኝ በረከት ደሙ “እግርኳስ የሚጠይቀውን ነገር ማድረግ ካልቻልክ እንደዚህ ዓይነት ሽንፈት ያጋጥምሀል” አሰልጣኝ ስምዖን አባይ አሰልጣኝ በረከት ደሙ በመጀመርያ ጨዋታቸው ጣፋጭ ድል አስመዝግበው ኤሌክትሪክን ከረመረሙበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ በረከት ደሙ ስለ ጨዋታው… ጨዋታው ጥሩ ነበር፤ ያለንበት ደረጃ የሚመጥነን አይደለም። የነበረንRead More →

በዋይዳድ እና አልሀሊ መካከል የሚደረገውን ሁለተኛ ዙር የካፍ የ2023 የቻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ በኢትዮጵያዊው ዳኛ ይመራል። የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የ2023 የውድድር ዘመን ሲደረግ ሰንብቶ ወደ ፍፃሜው ተቃርቧል። በተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በሚገኙ ክለቦች መካከል በምድብ ማጣሪያ እና በተለያዩ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ሲደረግ ቆይቶ በመጨረሻም ሁለቱን የመድረኩ ዝነኛ ክለቦች ለፍፃሜ አብቅቷል። በሁለት የደርሶRead More →

በMLS ጥሩ ጊዜ እያሳለፈ የሚገኘው ማረን ኃይለስላሴ እና ቤተ እስራኤላዊው ስንታየው ሳላሊች ግብ አስቆጥረዋል። 👉 ማረን ኃይለስላሴ በምርጥ ብቃት ይገኛል በጥር ወር በውሰት ውል የአሜሪካው ቺካጎ ፋየር ተቀላቅሎ ምርጥ ብቃት በማሳየት የሚገኘው ማረን ኃይለስላሴ ቡድኑ ከአትላንታ ዩናይትድ ጋር አቻ በተለያየበት ጨዋታ አንድ ጎል ስያስቆጥር ጆርጅዮ ኮትስያስ ባለቀ ሰዓት ላስቆጠራት ወሳኝRead More →

የአርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ደጋፊዎች በፈፀሙት ያልተገባ ድርጊት ቅጣት ሲተላለፍባቸው የሳምንቱ ውሳኔዎችም ተያይዘው ወጥተዋል። የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር እና ሥነ ስርዓት ኮሚቴ በሊጉ የ25ኛ ሳምንት ጨዋታዎችን ተንተርሶ ከዳኞች እና ከጨዋታ ታዛቢዎች የደረሰውን መረጃ ዋቢ በማድረግ በታዩ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ በክለቦች እና ተጫዋቾች ላይ ቅጣትን ጥሏል። ድሬደዋ ከተማ ወልቂጤንRead More →

ሰኔ 13 ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ጨዋታ ያለባት ማላዊ በተሟላ ሁኔታ ባይሆንም ዝግጅቷን ጀምራለች። በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የአህጉራችን ብሔራዊ ቡድኖች የምድብ የማጣሪያ ጨዋታዎችን እያደረጉ የሚገኝ ሲሆን በቀጣዩ ወር ደግሞ የምድብ 5ኛ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። በውድድሩ ለመሳተፍ እጅግ የጠበበ ዕድል ያላት ኢትዮጵያ ከማላዊ እናRead More →

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በክረምት ጉዞው የሚያደርገው የወዳጅነት ጨዋታ ታውቋል። በመጪው ክረምት የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ በመጓዝ ከካረቢያን ሀገራት ጋር የወዳጅነት ጨዋታዎች እንደሚያደርግ ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በኩል በይፋ መገለፁ ይታወቃል።CJA newman ከተባለ ተቋም ጋር በተደረገ ስምምነት መሰረት የሚደረገው የዚህ ጉዞ አካል የሆነው የወዳጅነት ጨዋታ ከማን ጋር እናRead More →

አርባምንጭ ከተማ አሰልጣኙን በማሰናበት ጊዜያዊ አሰልጣኝ ሾሟል። በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ ከወረደ በኋላ በድጋሚ 2013 ላይ ወደ ሊጉ የተመለሰው አርባምንጭ ከተማ ከከፍተኛ ሊጉ ካሳደጉት አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ጋር ከአምስት ዓመታት በኋላ ተለያይቷል። በዘንድሮው የ2015 የሊጉ ጨዋታዎች ደካማ የውድድር ዓመት እያሳለፈ የሚገኘው ክለቡ ካደረጋቸው 25 ጨዋታዎች በደረጃ ሰንጠረዡ በ26 ነጥቦችRead More →

ከሁለተኛው ቡድን ጋር ጥሩ ዓመት አሳልፎ የሊግ ዋንጫን ያነሳው ቤተ እስራኤላዊ አዲስ ሹመት አግኝቷል። በእስራኤል ፕሪምየር ሊግ ታሪክ ወጣቱ እና የመጀመርያው ትውልደ ኢትዮጵያዊ አሰልጣኝ መሳይ ደጉ በሠላሳ ሰባት ዓመቱ የእስራኤሉን ታላቅ ክለብ ማካቢ ሀይፋ ለማሰልጠን ተስማምቷል። በአዲስ አበባ ከተማ የካቲት 15 ቀን 1986 የተወለደው ይህ ወጣት አሰልጣኝ በ1990 በኦፕሬሽን ሰለሞንRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 24ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ በታዩ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ዙሪያ ውሳኔ ተላልፏል። የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሀዋሳ ከተማ ቆይታ ሁለት የጨዋታ ሳምንታትን ሲያስቆጥር በዚህ ሳምንት በተደረጉ ጨዋታዎች ላይም ታይተዋል በተባሉ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ ውሳኔ ማሳለፉን አወዳዳሪው አካል አሳውቋል። በክለቦች ደረጃ በታዩ ሪፖርቶች ከተላለፉ የተለያዩ ውሳኔዎች መካከል ሀዋሳRead More →

ጊዜያዊ ዋና እና ምክትል አሠልጣኝ የተሾመለት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አዲስ የግብ ዘብ አሠልጣኝ አግኝቷል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከአሠልጣኝ ውበቱ አባተ እና ረዳቶ ጋር ከተለያየ በኋላ በምትኩ አዳዲስ አሠልጣኞችን ለመሾም ሲጥር የነበረ ሲሆን ከቀናት በፊትም በጊዜያዊነት ቡድኑን የሚመሩ አሠልጣኞችን መሾሙ ይታወሳል። በዚህም የፌዴሬሽኑ የቴክኒክ ዳይሬክተር ኢንስትራክተር ዳንኤል ገብረማርያም እና አሰልጣኝ ደግአረገRead More →