የኢትዮጵያ ተጋጣሚ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ አድርጋለች

የኢትዮጵያ ሴቶች ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ቀጣይ ተጋጣሚ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ አከናውና አሸንፋለች። ከ17 ዓመት…

ድሬዳዋ ከተማ ሁለት ተጫዋቾች ወደ ስብስቡ ለመቀላቀል ተስማምቷል

ለአሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ የሚመሩት ድሬዳዋ ከተማዎች ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማምቷል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2017 የውድድር ዘመን…

ወልዋሎ ዩጋንዳዊውን አጥቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

በቼክ ሪፓብሊክ ቆይታ የነበረው አጥቂ ወደ ቢጫዎች ለማምራት ከጫፍ ደርሷል። ቀደም ብለው የመስመር ተከላካዩ ሳሙኤል ዮሐንስ…

የመጀመሪያው የሲዳማ ሊግ ተጀመረ

የሲዳማ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለመጀመሪያ ጊዜ ክልል አቀፍ የሊግ ውድድር ዛሬ አስጀምሯል። የሲዳማ ክልል እግር…

የስፖርት ቤተሰቡ ለመቄዶንያ ድጋፍ ማድረግ ጀምሯል

በሀገራችን እንቁ የእግርኳስ ሰዎች አጋፋሪነት ለመቄዶንያ ከ7 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ። የመቄዶንያ የአረጋዊያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ…

ወልዋሎ አማካዩን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል

በትናንትናው ዕለት ከሲዳማ ቡና ጋር ነጥብ በመጋራት የሁለተኛ ዙር ጉዟቸው የጀመሩት ቢጫዎቹ አማካዩን ለማስፈረም ተቃርበዋል። በሁለተኛው…

አርባምንጭ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባዷል

በአሰልጣኝ በረከት ደሙ የሚመሩት አርባምንጭ ከተማዎች የሁለት አጥቂዎችን ዝውውር አጠናቅቀዋል። በ2017 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያውን ዙር…

“ተጫዋቾች ራሳቸውን ካጋለጡ ነፃ ይሆናሉ” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የአክሲዮን ማኅበሩ ሥራ አስኪያጅ አቶ ክፍሌ ሰይፈ ቅድመ ክፍያ የተቀበሉ ተጫዋቾች ራሳቸውን ካጋለጡ ነፃ እንደሚሆኑ አመላክተዋል።…

“ማንም አይቀርበትም ፤ ሁሉም የድርሻውን ያገኛል” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

የአክሲዮን ማኅበሩ የቦርድ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ የማጣራት ሂደቱ ሲጠናቀቅ የሚገኙ ነገሮች በሙሉ በዝርዝር ይፋ…

“…አትፈፅሙም ብሎ በጉልበት የሚገዳደረን አካል ካለ ትተን እንሄዳለን።” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

የአክሲዮን ማኅበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ከሰሞኑ መነጋገሪያ የሆነውን ጉዳይ በተመለከተ እየሰጡ በሚገኙበት ሰዓት የአፈፃፀም ሂደቱን በተመለከተ ያሉት…