የሲዳማ ክልል እግርኳስ ፌዴሬሽን ቢሮውን በይፋ አስመርቋል
የሲዳማ ክልል እግር ኳስ ፌድሬሽን በዘንድሮው ዓመት በርካታ ሥራዎችን ለመስራት ማሰቡን ዛሬ በተከናወነ ሥነስርዓት ላይ ገልጿል። ከተመሠረተ ጥቂት ዓመታትን ያስቆጠረው የሲዳማ ክልል እግርኳስ ፌድሬሽን ከምስረታው ጀምሮ ፌድሬሽኑን ከማጠናከር ጀምሮ ከታዳጊ እስከ አዋቂዎች ድረስ በሁለቱም ፆታ የተለያዩ የውስጥ ውድድሮችን ጨምሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን የሚዘጋጁ ውድድሮችን እያስተናገደ ዘልቋል። ዘንድሮምRead More →