ከሊጉ የፋይናስ ስርዓት ጋር በተያያዘ ውሳኔ እንደሚተላለፍ ተጠቆመ

በክለቦች እና በተጫዋቾች ላይ የተላለፉ ውሳኔዎች በቀጣይ ቀናት እንደሚገለፅ ሊግ ካምፓኒው ተጠቁሟል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን…

“ለ2026 የአፍሪካ ዋንጫ ማሳለፍ በግዴታነት ተቀምጧል” – አቶ ባህሩ ጥላሁን

በሉሲዎቹ ዓለቃ አሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድ የቅጥር ሁኔታ ዙርያ ፌዴሬሽኑ ማብራሪያ ሰጥቷል። የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በ2026…

ሉሲዎቹ የአቋም መለኪያ ጨዋታ ያደርጋሉ

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ አስቀድሞ የወዳጅነት ጨዋታ እንደሚያደርግ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል። አሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድን…

አዲሱ የዋልያዎቹ አሰልጣኝ ታውቀዋል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሾሟል። ለ12 ወራት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ምክትል አሰልጣኝ ሆነው እንዲሁም ከሕዳር…

የውድድር ዓመቱ አጋማሽ የዝውውር መስኮት የሚከፈትበት ወቅት ታወቀ

የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2ኛ ዙር የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት መቼ እንደሆነ ተገልጿል። የሀገራችን ከፍተኛው የሊግ እርከን…

ሀምበርቾ ውሳኔ ተላልፎበታል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር አዘጋጅ እና ስነ ስርዓት ኮሚቴ በሀምበርቾ ላይ የዲሲፕሊን ውሳኔ አሳልፏል። በ2016 በታሪኩ…

መቶ ዓለቃ ፈቃደ ማሞ ስለትግራይ ክልል ክለቦች ምን አሉ?

ሦስቱም የትግራይ ክለቦች ከምስል መብት ጋር በተያያዘ እና የአክሲዮን ማህበሩ አባል በመሆን ከፋይናሱ ገቢ ተጠቃሚ በሚሆኑበት…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አ/ማ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል

ባሳለፍነው ሳምንት ጠቅላላ ጉባኤውን ያደረገው የሊጉ አክሲዮን ማህበር አመራሮች ዛሬ ከቀትር በኃላ በተለያዮ ጉዳዮች ዙርያ ጋዜጣዊ…

የሊጉ የቦርድ ሰብሳቢ መቶ ዓለቃ ፍቃደ ማሞ በወልቂጤ ከተማ ዙርያ ምን አሉ?

👉የወልቂጤ ከተማ ጉዳይ እኛን የሚመለከት አይደለም…”- የሊጉ አክስዮን ማህበር ፕሬዝደንት መቶ ዓለቃ ፈቃደ ማሞ በቤስት ዌስተርን…

“ ሦስት ፣ አራት ክለቦች የክፍያ ስርዓት መርያውን ለመጣስ ሲሞክሩ አግኝተናል”- መቶ ዓለቃ ፈቃደ ማሞ

የፕሪምየር ሊጉ አክሲዮን ማህበር በአዲሱ የክፍያ ስርዓት አፈፃፀም ሂደት ዙርያ በፕሬዝደንቱ አማካኝነት ለጋዜጠኞች ምላሽ ሰጥተዋል። በኢትዮጵያ…