ዋልያዎቹ ጨዋታቸውን የት እንደሚያደርጉ ታውቋል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ከማላዊ ጋር የሚያደርገው የሜዳው ጨዋታን የሚያደርግበት ሀገር ታውቋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አምስተኛውን የምድብ ጨዋታ ሰኔ 13 (June 20) ለማከናወን ሞዛምቢክን ምርጫው ማድረጉን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለካፍ አስታውቋል። ፌዴሬሽኑ ይፋ እንዳደረገው በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት በሚገኙ ስታዲየሞች ላይ ለማከናወን ጥረት ቢያደርግም ሩዋንዳ ከዚህ በፊት ተፈቅዶላትRead More →