የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከመንግሥት ድጋፍ ጠየቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በቻን ለሚያደርገው ተሳትፎ ፌዴሬሽኑ ከመንግሥት ምን ያህል የፋይናንስ ድጋፍ እንደጠየቀ ይፋ አድርጓል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በመጪው ጥር በአልጄሪያ አስተናጋጅነት የሚከናወነው የአፍሪካ ሀገራት ቻምፒዮንሺፕ (ቻን) ላይ እንደሚሳተፍ ይጠበቃል። ከውድድሩ ጋር በተያያዘም የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስተዳደራዊ ዝግጅት እያደረገ ስለመሆኑ ከደቂቃዎች በፊት በድረ ገፁ አስታውቋል። ፌዴሬሽኑ እንዳስነበበው ብሔራዊ ቡድኑ በውድድሩRead More →