ፖለቲካውን እና እግርኳሱን ወደመለየት ደርሰናል – ኢሳይያስ ጂራ

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በትላንትናው ዕለት ሰፊ ሰዓት የወሰደ ጋዜጣዊ መግለጫ መስጠቱ ይታወሳል። በትጥቅ አቅርቦት ስምምነት፣ በህንፃ…

የፌዴሬሽኑ መግለጫ በአዲሱ የህንፃ ግዢ ዙርያ

ትላንት በኢንተርኮንቲኔንታል አዲስ ሆቴል የተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ በአራት ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር። ከነዚህም መካከል በቅርቡ የተከናወነው…

የአምብሮ እና የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስምምነት ዝርዝር

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከአምብሮ የእግርኳስ ትጥቆች አምራች ኩባንያ ጋር ለቀጣይ አራት ዓመታት አብሮ ለመስራት ውል…

‘UMBRO’ ከፌዴሬሽኑ ጋር የትጥቅ አቅርቦት ውል መፈራረሙን አስታወቀ

አምብሮ የተሰኘው የእግርኳስ ትጥቆች አምራች ኩባንያ ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ጋር የትጥቅ አቅርቦት ውል መፈራረሙን በይፋ አስታወቀ።…

በጅማ አባጅፋር እና ይስሀቅ መኩሪያ ሰጣ ገባ ዙርያ ፌዴሬሽኑ ውሳኔን አሳለፈ

በክረምቱ ጅማ አባጅፋርን በሁለት ዓመት ውል የተቀላቀለው ይስሀቅ መኩሪያ ብዙም ሳይቆይ ከክለቡ መሰናበቱ የሚታወስ ሲሆን ተጫዋቹ ለፌዴሬሽኑ…

የፊፋ እግርኳስ ልማት የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ፅህፈት ቤት በአዲስ አበባ ተከፈተ

የዓለም አቀፉ የእግርኳስ የበላይ አስተዳዳሪ ፊፋ በ2016 ለጀመረው “ፊፋ ፎርዋርድ” የእግርኳስ ልማት ማስፈፀምያነት በተለያዩ የዓለማችን ሀገራት…

ኢትዮጵያዊያን ኢንተርናሽናል ዳኞች ከፊፋ የተላከላቸውን ባጅ ተቀብለዋል

ኢትዮጵያውያን ኢንተርናሽናል ዳኞች ዛሬ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የመሰብሰቢያ አዳራሽ ከዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) የተላከላቸውን …

ፌዴሬሽኑ እስካሁን ይፋ ያላደረገው የህንፃ ግዢ ጉዳይ ጥያቄ እያስነሳ ይገኛል

ከፊፋ በተገኘ ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ከ90 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበት በተገዛው ህንፃ ዙርያ እስካሁን በይፋ…

የዲላው አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ በፌዴሬሽኑ እውቅና ተሰጣቸው

በከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ ዲላ ላይ በመጀመርያው ሳምንት ዲላ ከተማ ከ ወላይታ ሶዶ ከተማ ተጫውተው ያለ…

የኮከቦች የገንዘብ ሽልማት እስካሁን አልተፈፀመም

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የ2010 የውድድር ዘመን የኮከቦች የሽልማት ገንዘብ ክፍያ እስካሁን ያልተፈፀመ መሆኑ በተሸላሚዎች ዘንድ ቅሬታ…