ድሬዳዋ ከተማ የእግድ ውሳኔ ተላለፈበት
ድሬዳዋ ከተማ ሶስት ተጫዋቾችን በማሰናበቱ ፌድሬሽኑ ያለ አግባብ ነው ውሳኔው በሚል ከሁለት ጊዜ በላይ ደመወዛቸው እንዲከፍል በደብዳቤ ቢጠይቅም ተግባራዊ ባለማድረጉ ፌዴሬሽኑ የእግድ ውሳኔ ክለቡ ላይ...
ፌድሬሽኑ በድጋሚ ድሬዳዋ ከተማን አስጠንቅቋል
ፌድሬሽኑ ከወራት በፊት ሦስት ተጫዋቾችን ድሬዳዋ ከተማ ከህግ ውጪ አሰናብቷል በሚል ለተጫዋቾቹ የደመወዝ ክፍያን እንዲከፍል ቢወስንም ተግባራዊ አለማድረጉን በመግለፅ በድጋሚ ክለቡን አስጠንቅቋል፡፡ ድሬዳዋ ከተማ ዮናታን...
የቡና እና መቐለ ጨዋታ ለማክሰኞ ተራዝሟል
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ 04:00 በኢንተርኮንትኔታል ሆቴል በወቅታዊ ጉዳዮች ዙርያ አስቸኳይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። የቡና እና መቐለ ጨዋታም በድጋሚ ተራዝሞ ወደ ማክሰኞ ዞሯል። የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት...
የቡና እና መቐለ ጨዋታ በገለልተኛ ስታዲየም እንዲካሄድ ተወሰነ
የኢትዮጵያ ቡና እና መቐለ 70 እንደርታ ጨዋታ አዳማ ላይ እንዲደረግ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ወስኗል። ከ27ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መርሐ ግብር መካከል የኢትዮጵያ ቡና እና...
ፌዴሬሽኑ ከፕሪምየር ሊግ ዳኞች ጋር ተወያየ
በፕሪምየር ሊጉ ቀሪ መርሀ ግብር መደረግ ባለባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ፌዴሬሽኑ ከዳኞች ጋር ዛሬ ውይይት አድርጓል። ፌድሬሽኑ ዛሬ በኢትዮጵያ ሆቴል ከጠዋቱ 3:00 አንስቶ እስከ ምሳ ሰአት...
በደደቢት ጉዳይ ዙርያ የዲሲፕሊን ደንቡ ምን ይላል?
የደደቢት እግርኳስ ክለብ ከዚህ ሳምንት ጀምሮ በፋይናንስ ችግር ምክንያት "ጨዋታዎችን ለማድረግ እቸገራለሁ" ማለቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን መመርያ ላይ ከጉዳዩ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ዋና...
የምክክር ጉባዔው ሁሉም ተሳታፊ ክለቦች ተሟልተው ባለመገኘታቸው ሳይካሄድ ቀረ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከስፖርት ኮሚሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የክለቦች የፋይናስ አቅም ላይ ያተኮረ የምክክር ጉባዔ ጥሪ የተደረገላቸው ክለቦች በሙሉ መገኘት ባለመቻላቸው ምክንያት ሳይካሄድ ቀርቷል። የክለቦችን...
ስሑል ሽረ በዲስፕሊን ኮሚቴ ቅጣት ተላለፈበት
" ደንቡን በሚገባ አይተነዋል፤ አንድ ግለ ሰብ በፈፀመው ጥፋት ክለብ ይቀጣል የሚል ነገር የለም" አቶ ተስፋይ የስሑል ሽረ ስራ አስከያጅ ላለመውረድ በሚደረገው ትግል ውስጥ የሚገኙት...
የፕሪምየር ሊጉ 22ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ወደ ቀጣይ ሳምንት ተሸጋገሩ
ሀሙስ ሊካሄዱ የነበሩት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 22ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሊራዘሙ እንደሚችሉ መዘገባችን ይታወሳል። በዚህም መሰረት ሁሉም ጨዋታዎች ወደ ቀጣይ ሳምንት መሸጋገራቸው ተረጋግጧል። በተሻሻለው መርሐ ግብር...
የቻን ውድድር አስተናጋጅነት መነጠቅን በተመለከተ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን መግለጫ
በ2020 የሚካሄደውን የአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ (ቻን) የማስተናገድ እድል አግኝታ የነበረችው ኢትዮጵያ ባሳለፍነው ሳምንት መብቷን ተነጥቃ ለካሜሩን መሰጠቱ ይታወሳል። ይህን በተመለከተም ስለ ጉዳዩ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን...