ፌዴሬሽኑ ከጣሊያኑ ክለብ ደብዳቤ ደርሶታል

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በእግርኳስ ልማት ላይ ትኩረቱን ያደረገው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከጣሊያኑ ኤሲ ሚላን ደብዳቤ እንደደረሰው…

ፌዴሬሽኑ የዋና ፀኃፊው የሥራ መልቀቁያ መቀበሉን አስታወቀ

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ኢያሱ መርሐ ፅድቅ ያቀረቡትን የሥራ መልቀቂያ መቀበሉን አስታውቋል። ባለፈው ዓመት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን…

በአዲስ አበባ የሚዘጋጀውን የፊፋ ኮንግረስ ቅድመ ዝግጅትን አስመልክቶ ውይይት ተደረገ

ዓለም አቀፉ የእግርኳስ አስተዳዳሪ አካል ፊፋ 70ኛውን ዓመታዊ ኮንግረስ በአዲስ አበባ ያከናውናል። ይህንን ስብሰባ በስኬት ለማጠናቀቅም…

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለአዳዲስ ኮሚሽነሮች ስልጠና መስጠት ጀመረ

በፌዴሬሽኑ ስር የሚካሄዱ ጨዋታዎችን በታዛቢነት ለመምራት የሚችሉ ተተኪ ኮሚሽነሮችን ለማፍራት ያለመ ሥልጠና እየተሰጠ ይገኛል። ከጥር 18…

የኢትዮጵያ ፕሮፌሽናል ፉትቦለርስ አሶሴሽን ዳኞችን በሚመለከት መልዕክት አስተላለፈ

ከተመሠረተበት ቅርብ ጊዜነት አንፃር በርካታ እንቅስቃሴ እያደረገ የሚገኘው የሚገኘው የኢትዮጵያ ፕሮፌሽናል ፉትቦለርስ አሶሴሽን የውድድር ዳኞችን አስመልክቶ…

አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ ስለ ቀጣይ የማጣርያ ጨዋታዎች ይናገራሉ

የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ በቅርቡ ሽግሽጎች በተደረጉበት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ እና የኳታር…

የፊፋ ተወካዮች ከሰሞኑ አዲስ አበባ ይመጣሉ

የፊፋ ተወካዮች ከ10 ቀናት በኋላ የተለያዩ ጉዳዮችን ለመፈፀም አዲስ አበባ ይመጣሉ፡፡ ኢትዮጵያ በያዝነው ዓመት ክረምት ዓለም…

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ውድድር ተራዘመ

በሁለት ምድብ ተከፍሎ በ18 ቡድኖች መካከል በዚህ ሳምንት ሊጀምር የታሰበው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ…

ወልዋሎ ስታዲየሙ እንዲገመገምለት በደብዳቤ ጠየቀ

ወልዋሎዎች ላለፉት ሁለት ዓመታት ገደማ በዕድሳት ላይ የቆየውና በቅርቡ የሚጠናቀቀው ስታዲየማቸው በአወዳዳሪው አካል እንዲገመገምላቸው በደብዳቤ ጠየቁ።…

ለ2020 ኢንተርናሽናል ዳኞች የፊፋ ባጅ ተሰጠ

በ2020 የሚደረጉ አህጉር እና ዓለምአቀፍ ጨዋታዎችን የሚመሩ ዳኞች የባጅ ርክክብ በዛሬ ዕለት መከናወኑን ፌዴሬሽኑ በድረ-ገፁ አስታውቋል።…