የቀይ ባህር ግመሎች ሱዳንን በማሸነፍ ሦስተኛ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል። ላለፉት ሦስት ሳምንታት በዩጋንዳ አዘጋጅነት የተካሄደው እና…
የተቋማት መረጃዎች
የ2012 ፕሪምየር ሊግ በክለቦች ይመራል
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ኢሊሊ ሆቴል በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ዛሬ ከክለቦች ጋር ባደረገው ስብሰባ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…
ፌደሬሽኑ ከክለቦች ጋር ይወያያል
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ቀጣይ ዓርብ በኢሊሌ ሆቴል ከክለቦች ጋር ውይይት ያደርጋል። በዚ ወቅት የእግር ኳስ…
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ ውሎ…
(መረጃው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ነው) ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ወሎ ሰፈር በሚገኘው የተቋሙ አዲስ ሕንጻ…
ሴካፋ ከ20 ዓመት በታች| ወደ ግማሽ ፍፃሜ ያለፉ ቡድኖች ተለይተዋል
የሴካፋ ዋንጫ ዛሬም በጎል በተንበሸበሹ ጨዋታዎች ቀጥሎ ወደ ግማሽ ፍፃሜ ያለፉ ሀገራት ሲታወቁ ኢትዮጵያውያን ዳኞችም ሁለት…
የፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈፃሚ ነገ ስብሰባ ያደርጋል
አጠቃላይ የ2012 የውድድር ዘመን መቼ እንደሚጀምር ቁርጡ ባልታወቀበት በአሁኑ ጊዜ የፌዴሬሽኑ አመራሮች ነገ ስብሰባ ያደርጋሉ። ከረፋዱ…
ሴካፋ ከ20 ዓመት በታች| ኢትዮጵያ ከምድብ ስትሰናበት ታንዛንኒያ በሰፊ ውጤት አሸንፋለች
* የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች እሁድ ይደረጋሉ ከአንድ ሳምንት በፊት የተጀመረው እና በሰፊ ውጤት በተጠናቀቁ ጨዋታዎች ዛሬ…
ሴካፋ ከ20 ዓመት በታች| ኤርትራ በሰፊ ውጤት ስታሸንፍ ተጨማሪ የሩብ ፍፃሜ አላፊዎችም ታውቀዋል
*ኢትዮጵያ ነገ የመጨረሻ ዕድሏን ትሞክራለች የሴካፋ ከ20 ዓመት ዋንጫ ዛሬም በአምስተኛ ቀን ጨዋታ ሲቀጥል ሦስት ጨዋታዎች…
የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ሁለት ደብዳቤዎች ላከ
የአዲስ አበባ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በሁለት ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ደብዳቤዎች ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ልኳል። በመጀመርያ…
“በውድድሩ ላይ ህግ የሚባል ነገር የለም” የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ
የሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ዋንጫ በዩጋንዳ አስተናጋጅነት እየተደረገ ሲገኝ ኢትዮጵያም ከምድብ ሁለት ባደረገቻቸው ሁሀለቱም ጨዋታዎች ሽንፈት…