የአርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ደጋፊዎች በፈፀሙት ያልተገባ ድርጊት ቅጣት ሲተላለፍባቸው የሳምንቱ ውሳኔዎችም ተያይዘው ወጥተዋል። የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር እና ሥነ ስርዓት ኮሚቴ በሊጉ የ25ኛ ሳምንት ጨዋታዎችን ተንተርሶ ከዳኞች እና ከጨዋታ ታዛቢዎች የደረሰውን መረጃ ዋቢ በማድረግ በታዩ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ በክለቦች እና ተጫዋቾች ላይ ቅጣትን ጥሏል። ድሬደዋ ከተማ ወልቂጤንRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት መርሐግብሮች መካከል የአንድ ጨዋታ ውጤት በጊዜያዊነት እንዳይፀድቅ ሲወሰን ሁለት ክለቦች ቅጣት አስተናግደዋል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ቅዳሜ ግንቦት 05 2015 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያዎች ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል። በተጫዋቾች ደረጃRead More →

በአዳማ ከተማ በተካሄዱ የ17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች መነሻነት በሊጉ አስተዳዳሪ በተወሰዱ የዲስፕሊን እርምጃዎች ሁለት ተጫዋቾች እና አንድ ክለብ ተቀጥተዋል። በድሬዳዋ አንድ ጨዋታ ብቻ የተደረገበት የፕሪምየር ሊጉ 17ኛ ሳምንት በአዳማ ቀጥለው በተደረጉ ጨዋታዎች መጠናቀቁ ይታወሳል። ይህንን ተከትሎም በሰባቱ ጨዋታዎች ላይ የታዩ የዲሲፕሊን ጥሰቶችን ከዳኞች እና ኮሚሽነሮች የደረሰውን ሪፖርት ተከትሎ የሊጉ የውድድር እናRead More →

በ16ኛው ሳምንት የተደረጉ ጨዋታዎችን ተከትሎ የሊጉ አወዳዳሪ አካል ባስተላለፋቸው ውሳኔዎች ሱራፌል ዳኛቸው እንዲሁም የሲዳማ ቡና እና ወላይታ ድቻ አሰልጣኝ ቡድን አባላት ጠንከር ያለ ቅጣት አግኝቷቸዋል። የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና እና ስነ ሥርዐት ኮሚቴ በያዝነው ሳምንት ተደርገው በተጠናቀቀቁ የ16ኛ ሳምንት የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች ላይ ግድፈት በታየባቸው ጉዳዮች ዙሪያ የቅጣትRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ትናንት እና ዛሬ የተራዘሙት አራት ጨዋታዎች የሚደረጉበት ቀን እና ሰዓት በይፋ ተገልጿል። ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በ15ኛ ሳምንት መርሐግብር የመጨረሻ ሁለት ቀናት እንዲደረጉ ቀጠሮ ተይዞላቸው የነበሩት አራት ጨዋታዎች በድሬዳዋ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት መራዘማቸው ይታወሳል። የሊጉ አክሲዮን ማህበር ውድድር እና ሥነስርዓት ኮሚቴ እነዚህን ጨዋታዎች አስመልክቶ ስብስባRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር በ11ኛው የጨዋታ ሳምንት በታዩ የዲስፕሊን ግድፈቶች ላይ በመመስረት የቅጣት ውሳኔዎች ሲያስተላልፍ ድሬዳዋ ከተማ የሳምንቱ ከፍተኛው ቅጣት ተጥሎበታል። 11ኛው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የጨዋታ ሳምንት ሰባት ፍልሚያዎችን አስተናግዶ ትናንት ተፈፅሟል። ይህንን ተከትሎ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ሥነስርዓት ኮሚቴ ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርቶች ከመረመረRead More →

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በቻን የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ ከመቋረጡ በፊት የሁለት ሳምንት መርሐግብሮች በድሬዳዋ ተጨምረዋል፡፡ የ2015 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በባህር ዳር ከተማ የአምስት ሳምንታት ቆይታን ካደረገ በኋላ በድሬዳዋ እንደቀጠለ ይታወሳል፡፡ ሰባተኛው ሳምንት የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች ላይ በድሬዳዋ በጣለው ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ የተነሳ ጥቂት ጨዋታዎች ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ ሲሆን አሁንRead More →

በሰሞነኛው ወቅታዊ የአየር ሁኔታ የድሬዳዋ ስታዲየም መጫወቻው ሜዳ አመቺ ባለመሆኑ ቀጣይ ጨዋታዎች ተራዝመዋል። የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከስድስተኛ ሳምንት ጀምሮ ተረኛ አስተናጋጅ በሆነችው ድሬደዋ ከተማ በመካሄድ ላይ እንደሚገኝ ይታወቃል። ሆኖም ታዲያ ከሰሞኑን በተደጋጋሚ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በከተማዋ እየጣለ መሆኑን ተከትሎ የመጫወቻው ሜዳ ለጨዋታ ምቹ ሳይሆን ቀርቷል። የፕሪሚየር ሊጉ አክስዮን ማህበርRead More →

በቅርብ ጊዜ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር ከ Ethiopian Resuscitation training center ጋር አንድ ላይ በመተባበር በየክለቦቹ ላሉ የጤና ባለሙያዎች ሥልጠናን ሰጥተዋል፡፡ ይህ ሥልጠና ምን ይመሰል እንደነበር የሊግ ካምፓኒው የህክምና ዲፓርትመንት ኃላፊ የሆኑትን ዶ/ር ፍሬው አስራትን በማናገር ለመረዳት ችለናል፡፡ እንደ ዶ/ር ፍሬው ገለፃ ሥልጠናው በዋነኝነት ትኩረቱን ያደረገው በሜዳ ላይ የሚከሰቱRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአምስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ የታዩ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ ውሳኔ ተላልፏል፡፡ አራተኛ የጨዋታ ሳምንቱን ያገባደደው የሀገሪቱ ቀዳሚ የሊግ ዕርከን ከትናንት በፊት ባስተናገዳቸው ስምንት ጨዋታዎች ላይ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ታይቶባቸዋል በተባሉ ጉዳዮች ዙሪያ የሊግ ካምፓኒው የውድድር እና ሥነ -ስርዐት ኮሚቴ ከዳኞች እና ታዛቢዎች የሰበሰበውን መረጃ ተንተርሶ የቅጣት ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡Read More →