አርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ጠንከር ያለ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
የአርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ደጋፊዎች በፈፀሙት ያልተገባ ድርጊት ቅጣት ሲተላለፍባቸው የሳምንቱ ውሳኔዎችም ተያይዘው ወጥተዋል። የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር እና ሥነ ስርዓት ኮሚቴ በሊጉ የ25ኛ ሳምንት ጨዋታዎችን ተንተርሶ ከዳኞች እና ከጨዋታ ታዛቢዎች የደረሰውን መረጃ ዋቢ በማድረግ በታዩ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ በክለቦች እና ተጫዋቾች ላይ ቅጣትን ጥሏል። ድሬደዋ ከተማ ወልቂጤንRead More →