ከ23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች መካከል በአንዱ ላይ ምርመራ ሊደረግ ነው

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት መርሐግብሮች መካከል የአንድ ጨዋታ ውጤት በጊዜያዊነት እንዳይፀድቅ ሲወሰን ሁለት ክለቦች…

የለገጣፎ ግብ ጠባቂ ቅጣት ተላለፈበት

በአዳማ ከተማ በተካሄዱ የ17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች መነሻነት በሊጉ አስተዳዳሪ በተወሰዱ የዲስፕሊን እርምጃዎች ሁለት ተጫዋቾች እና አንድ…

ሊግ ካምፓኒው የፎርፌ ውሳኔ አስተላልፏል

በ16ኛው ሳምንት የተደረጉ ጨዋታዎችን ተከትሎ የሊጉ አወዳዳሪ አካል ባስተላለፋቸው ውሳኔዎች ሱራፌል ዳኛቸው እንዲሁም የሲዳማ ቡና እና…

በዝናብ ምክንያት የተራዘሙት ጨዋታዎች በቀጣይ ቀናት ይደረጋሉ

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ትናንት እና ዛሬ የተራዘሙት አራት ጨዋታዎች የሚደረጉበት ቀን እና ሰዓት በይፋ ተገልጿል።…

ድሬዳዋ ከተማ ቅጣት አስተናግዷል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር በ11ኛው የጨዋታ ሳምንት በታዩ የዲስፕሊን ግድፈቶች ላይ በመመስረት የቅጣት ውሳኔዎች ሲያስተላልፍ…

ድሬዳዋ ተጨማሪ ጨዋታዎችን ታስተናግዳለች

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በቻን የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ ከመቋረጡ በፊት የሁለት ሳምንት መርሐግብሮች በድሬዳዋ ተጨምረዋል፡፡ የ2015…

የ7ኛ ሳምንት ቀሪ አራት ጨዋታዎች ተራዘሙ

በሰሞነኛው ወቅታዊ የአየር ሁኔታ የድሬዳዋ ስታዲየም መጫወቻው ሜዳ አመቺ ባለመሆኑ ቀጣይ ጨዋታዎች ተራዝመዋል። የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

የፕሪሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር የተጫዋቾችን ጤና ለመጠበቅ ሰፊ ሥራ እየሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ

በቅርብ ጊዜ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክስዮን ማህበር ከ Ethiopian Resuscitation training center ጋር አንድ ላይ በመተባበር…

Continue Reading

ባህር ዳር ከተማ እና እንየው ካሳሁን ጠንከር ያለ ቅጣት ተላለፈባቸው

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአምስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ የታዩ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ ውሳኔ ተላልፏል፡፡ አራተኛ የጨዋታ…

ሁለት ክለቦች ላይ የገንዘብ ቅጣት ተጥሏል

በሦስተኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ላይ በተከሰቱ ግድፈቶች ዙሪያ ሊግ ካምፓኒው ውሳኔዎችን አሳልፏል። የቤትኪንግ…