በሦስት ዳኞች ላይ ውሳኔ ተላልፏል

በወላይታ ድቻ እና በኢትዮጵያ ቡና ክስ ተመስርቶባቸው የነበሩ ዳኞች ከፕሪምየር ሊጉ ውድድር ተሸኝተዋል፡፡ በኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር…

ወላይታ ድቻ የቅጣት ውሳኔ ተወሰነበት

የሊጉ አክስዮን ማህበር በ24ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ የዲሲፕሊን ጥሰት ተፈፅሟል ባላቸው ጉዳዮች ዙሪያ የቅጣት ውሳኔ አሳልፏል። በባህር…

ሊጉ ለከርሞው የሚጀምርበት ቀን ታውቋል

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በቀጣዩ ዓመት መች እንደሚጀምር ይፋ ተደርጓል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የሚመራው…

ኢትዮጵያ ቡና የይግባኝ አቤቱታ አቅርቧል

ኢትዯጵያ ቡና በሊግ ኩባንያው የተወሰነብኝ ውሳኔ ተገቢ አይደለም በማለት የይግባኝ አቤቱታ አቅርቧል። ኢትዮጵያ ቡና በመከላከያ 4-0…

ሦስት ክለቦች ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የፕሪምየር ሊጉ የበላይ አካል ሁለት ክለቦች ላይ የገንዘብ ቅጣት ሲጥል በአንድ ክለብ ላይ ደግሞ የገንዘብ እና…

የአክሲዮን ማኅበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ከሜዳ ጋር በተያያዘ ሀሳባቸውን አጋርተዋል

👉”ሀገሪቱ ውስጥ ሁሉን ያሟላ ሜዳ የለም” 👉”የሲሚንቶ ቁልል ግን በየቦታው አለ” ዛሬ በተደረገው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

ሀዲያ ሆሳዕና የተወሰነበትን ውሳኔ እንዲፈፅም ታዟል

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ፌዴሬሽኑ በአክሊሉ አያናው እና ሀዲያ ሆሳዕና ዙሪያ ያሳለፈው ውሳኔ በሰባት ቀናት ውስጥ…

የወልቂጤ ከተማ እና የሲዳማ ቡናን ጨዋታ የመሩት ረዳት ዳኛ ከውድድሩ ተሰናብተዋል

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ባሳለፍነው ሳምንት የተደረገውን የወልቂጤ ከተማ እና የሲዳማ ቡናን ጨዋታ ከመሩት ዳኞች መሐል…

ሦስት ክለቦች የዲሲፕሊን ቅጣት ተላልፎባቸዋል

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ሀዲያ ሆሳዕና፣ ድሬዳዋ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ደጋፊዎቻቸው በፈፀሙት ያልተገባ ድርጊት ምክንያት…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከአስረኛ ሳምንት በኋላ አዳማ ይደረጋል?

የኢትዮጵያ ከፍተኛ የሊግ እርከን የሆነው ቤትኪንግ  የኢትዮጵያፕሪምየር ሊግ ለአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ከተቋረጠ በኋላ በተያዘለት መርሐ-ግብር መሠረት…