3ኛው የአዳማ ከተማ ዋንጫ ዛሬ ፍፃሜውን ሲያገኝ ሀዋሳ ከተማ ተጋጣሚው ሀዲያ ሆሳዕናን 1-0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ቻምፒዮን ሆኗል። ከጨዋታው በኋላም የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ስለጨዋታው እና በውድድሩ ላይ ስለነበራቸው ቆይታ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ” በጨዋታዎቹ ላይ ለማየት የምፈልገውን ነገር አይቻለው” አዲሴ ካሴ ስለጨዋታው እንቅስቃሴ ተጫዋቾቼ በየጨዋታው የነበራቸው የማሸነፍ ፍላጎት ስኬታማ አድርጎናል። ተጋጣሚያችንRead More →

ለአንድ ሳምንት ያህል በአዳማ ከተማ አስተናጋጅነት ሲደረግ በቆየው የአዳማ ከተማ ዋንጫ ሀዋሳ ከተማ ሀዲያ ሆሳዕናን 1-0 በመርታት በውድድሩ ታሪክ ለሁለተኛ ጊዜ አሸናፊ መሆን ችሏል፡፡ 9:30 ሲል የተጀመረው ጨዋታ ማራኪ እንቅስቃሴ የተመለከትንበት ሲሆን ሀዲያ ሆሳዕናዎች ረጃጅም ኳሶችን ወደ አጥቂዎቹ በመጣል እና ጫናን በማሳደር፣ ሀዋሳዎች ደግሞ በሁለቱም መስመሮች በኩል ሰብሮ ለመግባት በሚያደርጉት ጥረትRead More →

ባለፈው ሳምንት የተጀመረው የአዳማ ከተማ ዋንጫ ዛሬ ሲጠናቀቅ 7:00 ላይ በተደረገው የደረጃ ጨዋታ አዳማ ከተማ በመለያ ፍፁም ቅጣት ምቶች ፋሲልን አሸንፎ 3ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል፡፡ ሁለቱም ቡድኖች በምድብ እና ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ሲጠቀሙባቸው የነበሩትን በርካታ ተጫዋቾች ለውጠው የገቡ ሲሆን በመጀመርያው የጨዋታ አጋማሽ አዳማ ከተማዎች በተሻለ መንቀሳቀስ የቻሉበት ነበር። በተለይ አጥቂውRead More →

ቅዳሜ ኅዳር 6 ቀን 2012 FT ሀዲያ ሆሳዕና 0-1 ሀዋሳ ከተማ – 23′ ብርሀኑ በቀለ ቅያሪዎች – – – – – – ካርዶች – 25′ አዲስዓለም ተስፋዬ አሰላለፍ ሀዲያ ሆሳዕና ሀዋሳ ከተማ 44 ታሪክ ጌትነት 4 ደስታ ጊቻሞ 5 አዩብ በቀታ 12 በረከት ወ/ዮሐንስ 17 ሄኖክ አርፊጮ 23 ሱራፌል ዳንኤልRead More →

ቅዳሜ ኅዳር 6 ቀን 2012 FT አዳማ ከተማ 0-0 ፋሲል ከነማ  የመለያ ምቶች፡ 4-2 -በረከት ደስታ ✅ -ሚካኤል ጆርጅ ✅ -ሱሌይማን ሰሚድ ✅ -ቴዎድሮስ በቀለ ❌ -የኋላሸት ፍቃዱ ✅  -ኢዙካ አዙ ✅ -አምሳሉ ጥላሁን ❌ -ጋብሬል አህመድ ✅ -እንየው ካሳሁን  ❌ – ቅያሪዎች 60′  ኃይሌ   ተስፋዬ 46′  ናትናኤል ገ.   ናትናኤል ወ. 83′  ሳንጋሬ   በረከት 46′  ኪሩቤል   እንየው 87′  እዮብ   ዳግም 46′  የሺዋስ  ሙጂብ 65′  ሀብታሙ  ጋብሬል 90′  ናትናኤል   አቤል – ካርዶችRead More →

የአዳማ ከተማ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄዱ ወደ ፍፃሜ ያለፉት ቡድኖችም ታውቀዋል። በ07:00 አዳማ ከተማን ከ ሀዋሳ ከተማ ያገናኘው ጨዋታ በሀዋሳ አሸናፊነት ተጠናቋል። ጨዋታው የመደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ያለ ጎል የተጠናቀቀ ሲሆን አሸናፊውን ለመለየት በተሰጠው የመለያ ምት ሀዋሳ ከተማ 4-3 አሸንፎ ወደ ፍፃሜው ተሸጋግሯል። 09:00 ላይ በፋሲል ከነማ እናRead More →

ሐሙስ ኅዳር 4 ቀን 2012 FT ፋሲል ከነማ 1-1 ሀዲያ ሆሳዕና 27′ ሙጂብ ቃሲም 87′ አብዱልሰመድ ዓሊ በመለያ ምቶች ሀዲያ ሆሳዕና 5-4 አሸንፎ ወደ ፍፃሜ አልፏል። ቅያሪዎች –  – – – – – ካርዶች – – አሰላለፍ ፋሲል ከነማ ሀዲያ ሆሳዕና 1 ሳማኬ ሚኬል 2 እንየው ካሳሁን 25 ኪሩቤል ኃይሉRead More →

ሐሙስ ኅዳር 4 ቀን 2012 FT አዳማ ከተማ 0-0 ሀዋሳ ከተማ ሀዋሳ ከተማ በመለያ ምቶች 4-3 አሸንፎ ወደ ፍፃሜ አልፏል። ቅያሪዎች –  – – – – – ካርዶች – – አሰላለፍ አዳማ ከተማ ሀዋሳ ከተማ 1 ጃኮ ፔንዜ 24 ሱሌይማን ሰሚድ 4 ምኞት ደበበ 6 መናፍ ዐወል 11 ሱለይማን መሀመድRead More →

የአዳማ ከተማ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች ዛሬ ሲጠናቀቁ ወደ ግማሽ ፍፃሜ የተሸጋገሩ ክለቦች ተለይተው ታውቀዋል። በ7:30 የተገናኙት ሀዲያ ሆሳዕና እና ጅማ አባ ጅፋር ሲሆኑ ሆሳዕናዎች 2-1 ማሸነፍ ችለዋል። የቀድሞው የጅማ አባ ጅፋር አጥቂ ቢስማርክ አፒያህ በ33ኛው ደቂቃ ሆሳዕናን ቀዳሚ ሲያደርግ ብዙም ሳይቆይ ከአራት ደቂቃዎች በኋላ የተገኘውን የፍፁም ቅጣት ምት ኤልያስ አሕመድRead More →

ሰኞ ኅዳር 1 ቀን 2012 FT ድሬዳዋ ከተማ 0-1 ሀዋሳ ከተማ – 59′ ብሩክ በየነ ቅያሪዎች –  – – – – – ካርዶች – – አሰላለፍ ድሬዳዋ ከተማ ሀዋሳ ከተማ 1 ፍሬው ጌታሁን 21 ፍሬዘር ካሳሁን 50 በረከት ሳሙኤል 5 ዘሪሁን አንሼቦ 13 አማረ በቀለ 23 ፍሬድ ሙሸንዲ 11 ያሬድRead More →