ሀዲያ ሆሳዕና ከ ጅማ አባ ጅፋር – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ሰኞ ኅዳር 1 ቀን 2012 FT ሀዲያ ሆሳዕና 2-1 ጅማ አባ ጅፋር 33′ ቢስማርክ አፒያህ 63′ ፍራኦል መንግስቱ (ፍ) 37′ ኤልያስ አህመድ (ፍ) ቅያሪዎች – – – – – – ካርዶች – – አሰላለፍ ሀዲያ ሆሳዕና ጅማ አባ ጅፋር 13 ዐቢይ አበኖ 5 አዩብ በቀታ 4 ደስታ ጊቻሞ 2 በረከትRead More →
ሰኞ ኅዳር 1 ቀን 2012 FT ሀዲያ ሆሳዕና 2-1 ጅማ አባ ጅፋር 33′ ቢስማርክ አፒያህ 63′ ፍራኦል መንግስቱ (ፍ) 37′ ኤልያስ አህመድ (ፍ) ቅያሪዎች – – – – – – ካርዶች – – አሰላለፍ ሀዲያ ሆሳዕና ጅማ አባ ጅፋር 13 ዐቢይ አበኖ 5 አዩብ በቀታ 4 ደስታ ጊቻሞ 2 በረከትRead More →
በአዳማ ከተማ ዋንጫ የዛሬ ሁለተኛ ጨዋታ ፋሲል በኦሰይ ማውሊ እና ሙጂብ ቃሲም ግቦች ታግዞ ድሬዳዋን 2-0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ከጨዋታው በኋላም የፋሲል አሰልጣኝ አስተያየታቸውን ሲሰጡ የድሬዳዋውን አሰልጣኝ ስምኦን ዓባይ አስተያየት ማግኘት አልተቻለም። “በዛሬው የቡድኔ እንቅስቃሴ ደስተኛ ነኝ።” ሥዩም ከበደ ስለጨዋታው “ቡድኑ ከወዳጅነት ወዳጅነት ጨዋታ እዚህ ላይ ደርሷል። በዛሬው የቡድኔ እንቅስቃሴRead More →
ዛሬ በአዳማ ከተማ ዋንጫ ባለሜዳው አዳማ ከተማ በተስፋዬ ነጋሽ እንዲሁም የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደረገው ሀዲያ ሆሳዕና በሄኖክ አርፍጮ ግቦች አቻ ተለያይተዋል። ከጨዋታው በኋላም የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። “ቡድናችን ዛሬ ያሳየው እንቅስቅሴ እየተሻሸለ እንደሆነ የሚያሳይ ነው።” ደጉ ዱቡሞ ስለጨዋታው እንቅስቃሴ “በእንቅስቃሴው ቡድናችን ዛሬ ተስፋ ሰጪ ነገሮችን አድርጓል። ተጋጣሚያችን የሚፈልገውን ነገር እንዳይተግብርRead More →
በአዳማ ከተማ ዋንጫ ሁለተኛ የጨዋታ ቀን በአዲስ አዳጊው ሀዲያ ሆሳዕና እና አዳማ ከተማ መካከል የተደረገው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። የሜዳው አማካይ ክፍል ላይ ባመዘነው ጨዋታ ጅማሮ ሀዲያ ሆሳዕናዎች የተሻለ ቢንቀሳቀሱም የጠሩ የግብ ዕድሎችን በመፍጠር በኩል ሲቸገሩ ተስተውሏል። ብዙ ሙከራ ባልታየበት የመጀመሪያው አጋማሽ የአዳማው ዱላ ሙላቱ በ5ኛው ደቂቃ ከግራ መስመር ቀጥታRead More →
ቅዳሜ ጥቅምት 29 ቀን 2012 FT ፋሲል ከነማ 2-0 ድሬዳዋ ከተማ 63′ ኦሴይ ማዊሊ 82′ ሙጂብ ቃሲም – ቅያሪዎች 42′ አምሳሉ ሰዒድ – – – – – ካርዶች – – አሰላለፍ ፋሲል ከነማ ድሬዳዋ ከተማ 1 ሳማኬ ሚኬል 2 እንየው ካሳሁን 16 ያሬድ ባዬ 5 ከድር ኩሊባሊ 21 አምሳሉ ጥላሁን 36 ጋብርኤልRead More →
ቅዳሜ ጥቅምት 29 ቀን 2012 FT’ አዳማ ከተማ 1-1 ሀዲያ ሆሳዕና 3′ ተስፋዬ ነጋሽ 59′ ሄኖክ አርፊጮ (ፍ) ቅያሪዎች 56′ ዱላ መናፍ 46′ በኃይሉሱራፌል ጌ. 61′ ሱሌይማን መሱሌይማን ሰ 50′ ሱራፌል ዳ. ትዕግስቱ 67′ ቡልቻ ዐመለ 67′ ሳንጋሬ በረከት – ካርዶች 44′ ኢስማኤል ሳንጋሬ 71’ተስፋዬ ነጋሽ – አሰላለፍ አዳማ ከተማ ሀዲያ ሆሳዕና 1 ጃኮ ፔንዜ 4 ምኞት ደበበ 13 ቴዎድሮስRead More →
በዛሬው ዕለት ጅማሮውን ያደረገው የአዳማ ከተማ ዋንጫ ባለ ሜዳው አዳማ ከተማ በሱሌይማን ሰሚድ እና ኃይሌ እሸቱ ጎሎች ጅማ አባ ጅፋን 2-0 አሸንፏል። ከጨዋታው በኋላም የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። “በእንቅስቃሴው ቡድናችን ዛሬ ተስፋ ሰጪ ነገሮችን አድርጓል” አስቻለው ኃይለሚካኤል የጨዋታው እንቅስቃሴ በዝግጅት ስለቆየን ተጫዋቾቻችን በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ለማወቅ እንዲህ ያሉRead More →
በመክፈቻው ቀን ሁለተኛ ጨዋታ ከእረፍት መልስ ተነቃቅቶ የቀረበው አዳማ ከተማ ጅማ አባጅፋርን 2-0 ማሸነፍ ችሏል። እምብዛም ሳቢ ባልነበረው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ አዳማ ከተማ የተሻለ ቢንቀሳቀስም የጠሩ የግብ እድሎችን በመፍጠር በኩል ሲቸገሩ ተስተውሏል። ደካማ በነበረው የመጀመሪያ አጋማሽ ቡልቻ ሹራ በ6ኛው ደቂቃ ቋሚ ከመለሰበትና በመጀመሪያው አጋማሽ መጠናቀቂያ ወቅት የኃላሸት ፍቃዱ ካመከናቸው ኳሶችRead More →
የአዳማ ከተማ ዋንጫ በዛሬው ዕለት ጅማሮውን ሲያደርግ በመክፈቻው ፋሲል በእሴይ ማዊሊ ሁለት እና በሙጂብ ቃሲም አንድ ጎል ሀዋሳ ከተማን 3-1 አሸንፏል። ከጨዋታው በኋላም የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ” ጨዋታው ከወዲሁ ድክመት እና ጥንካሬያችንን እንድናውቅ ረድቶናል” ሥዩም ከበደ ስለ ጨዋታው እንቅስቃሴ አስቀድሞ ውድድሩ መዘጋጀቱ ለሁላችንም ቡድኖች የሚሰጠው ጠቀሜታ የጎላ ነው።Read More →
3ኛው የአዳማ ከተማ ዋንጫ ዛሬ ጅማሮውን ሲያደርግ በመክፈቻ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ሀዋሳ 3-1 መርታት ችሏል ፤ አዲስ ፈራሚው ኦሴይ ማውሊም ሁለት ግቦችን አስቆጥሯል። ከዳንኤል ደርቤ በስተቀር በርከት ያሉ ወጣቶችን በመጀመሪያ ተመራጭነት ይዘው የገቡት ሀዋሳ ከተማዎች ገና በ3ኛው ደቂቃ በያሬድ ባየህ ስህተት የተገኘችውን ኳስ ወጣቱ አጥቂ ብሩክ በየነ ለቡድኑም ለውድድሩም የመጀመሪያRead More →
ሶከር ኢትዮጵያ © 2023