የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የዛሬ ውሎ
የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ የምድብ ሀ የመጨረሻ ጨዋታ ዛሬ ሲከናወን ጅማ አባ ጅፋር መከላከያን ሲረታ ኢትዮጵያ ቡና አዲስ አበበ ከተማን አሸንፏል። መከላከያ 1-3 ጅማ አባ ጅፋር የመጀመርያዎቹን ሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች በማሸነፍ ወደ ግማሽ ፍፃሜ ማለፋቸውን ያረጋገጡት ሁለቱ ቡድኖችን ያገናኘው ጨዋታ በጅማ አባ ጅፋር አሸናፊነት ተጠናቋል። ገና በመጀመርያ ደቂቃዎች ደጋግመው በመሐመድRead More →