ሲቲ ካፕ፡ ንግድ ባንክ ወደ ሩብ ፍፃሜ ማለፉን አረጋገጠ

በሲቲ ካፕ የ4ኛ ቀን ውሎ በምድብ 1 የሚገኙት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና መከላከያ ድል ቀንቷቸዋል፡፡

ሲቲ ካፕ ፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ የመጀመርያ ጨዋታውን በድል ጀመረ

የአአ ከተማ ዋንጫ የምድብ ሁለት የመጀመርያ ጨዋታዎች ከቀትር በኃላ ተካሂደው መብራት ኃይል ነጥብ ሲጥል ቅዱስ ጊዮርጊስ…

በሲቲ ካፕ፡ አብይ በየነ ለንግድ ባንክ 3 ነጥብ አስገኘ

8ኛው የአአ ከተማ ዋንጫ የምድብ አንድ 2ና ጨዋታ ዛሬ ተካሂዶ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መከላከያን 2-1 አሸንፏል፡፡

የ አአ ከተማ ዋንጫ በአቻ ውጤት ተከፈተ

ለ8ኛ ጊዜ የሚካሄደው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ (ሲቲካፕ) መክፈቻ ስነ-ስርአቱ ዛሬ ተደርጓል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ (ሲቲ ካፕ) ጥር 4 ይጀመራል

የአአ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለ8ኛ ጊዜ ያዘጋጀው ሲቲ ካፕ የፊታችን ጥር 4 ይጀመራል፡፡ *በውድድሩ 7 የአአ ክለቦች…