በስድስት ክለቦች መካከል ለሰባት ቀናት በባሕር ዳር ከተማ ሲደረግ የነበረው የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ ፍጻሜውን አግኝቷል። 09፡00 ላይ በቡል ኤፍ ሲ እና በወልቂጤ መካከል በተደረገው የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ በኳስ ቁጥጥሩ በኩል መጠነኛ ፉክክር የታየበት ሲሆን የግብ ዕድሎችን በመፍጠር ግን ቡሎች የተሻሉ ነበሩ። በቡሎች በኩል አራትRead More →

👉”በአንድ ጨዋታ ብዙ ጎል ስለተቆጠረ የሚፈጠር ነገር የለም ፤ እኛም በተመሳሳይ መንገድ ብናሸንፍ የሚፈጠር ነገር የለም” 👉”…ብዙ ጎሎች ገብተዋል ፤ በእኔ እሳቤ ግን በጣም ትንሽ ነው የሚል ነው” 👉”ክለቦች እኛን አሸንፈው ደስተኛ የሚሆኑ ከሆነ እነሱ ቆም ብለው ሊያስቡ ይገባል” 👉”40 ቢገባም 14 ቢገባም እንዲሁም ብናሸንፍም እኛው ነን ሀኃላፊነቱን የምንወስደው” 👉”በ90Read More →

ዛሬ በአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ የምድብ ሀ ሁለት ጨዋታዎች ተከናውነው ውድድሩ ወደ ግማሽ ፍፃሜ አምርቷል። ቡል 14-0 ኮልፌ ተስፋ በፀሐያማ እና ሞቃታማ የአየር ሁኔታ በተደረገው የቀኑ የመጀመሪያ ጨዋታ በመጀመሪያዎቹ 11 ደቂቃዎች ሦስት ግቦች የተስተናገዱበት ነበር። በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች የተሻለ ለመንቀሳቀስ የሞከሩት ኮልፌዎች 8ኛው ደቂቃ ላይ እስማኤል ኢብራም ለአብዲ ሁሴን ሰጥቶት ግብRead More →

የሀገር ውስጥ እና ሁለት የውጪ ክለቦችን በማሳተፍ ለመጀመሪያ ጊዜ በባህር ዳር ከተማ የሚከናወነው የጣና ካፕ የስያሜ መብት በማግኘት በደማቅ ሁኔታ ይደረጋል። የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር እና ጎፈሬ በጋራ በመሆን የጣና ካፕ ውድድርን ለማዘጋጀት እንቅስቃሴ ላይ እንደነበሩ ይታወቃል። ለመጀመሪያ ጊዜ በውቢቷ ባህር ዳር ከተማ እንደሚዘጋጅ የሚጠበቀው ውድድርም የቀጣይ ዓመት የሊጉ ፍልሚያRead More →

የውድድር ዓመቱ ከመጀመሩ በፊት ከሚከናወኑ ውድድሮች አንዱ የሆነው የአማራ ዋንጫ ጥቅምት መጀመርያ ላይ ለማካሄድ እንደታቀደ ታውቋል። በ2009 ከተደረገ በኋላ ባለፈው ዓመት ሳይከናወን የቀረው ውድድር ዘንድሮ በክልል እግርኳስ ፌዴሬሽን፣ ኤቢ ማስታወቂያ እና ሳራ ትሬዲንግ ትብብር የሚከናወን ይሆናል። በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታድየም የሚከናወነው ይህ ውድድር ከሌሎች መሰል ውድድሮች የተለየ አካሄድ በመከተልRead More →

ክለቦች ወደ አዲስ አመት የሊግ ውድድር ከመግባታቸው አስቀድሞ የቡድናቸውን አቋም ለመገምገም እንደ አቋም መፈተሻ ጨዋታ እየተጠቀሙበት የሚገኙት በተለያዩ ከተሞች የሚዘጋጁ የሲቲ ካፕ ውድድሮች ናቸው። ከወራት ቆይታ በኋላ ውድድሮችን ከመከታተል ለራቀው የስፖርት ቤተሰብ እንደ ጥሩ የመዝናኛ እና የሚደግፉት ቡድን ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ ለማወቅ እንደ አንድ አጋጣሚ እየወሰዱት የሚገኘው እነዚህ ውድድሮች አዘጋጅRead More →

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ እና ብሄራዊ ሊግ ክለቦች የሚሳተፉባቸው የቅድመ ውድድር ጨዋታዎች በሀዋሳ ፣ ባህርዳር ፣ ባቱ እና ሰበታ ከተሞች እየተካሄዱ ይገኛሉ፡፡ የደቡብ ካስቴል ዋንጫ የቢጂአይ ኢትዮጵያ ምርት የሆነው ካስቴል ቢራ ስፖንሰር ያደረገው የደቡብ ካስቴል ዋንጫ በሁለት ምድብ ተከፍሎ እየተካሄደ ሲሆን የምድብ ጨዋታዎቹም በዛሬው እለት ፍፃሜያቸውን አግኝተዋል፡፡ በምድቦቹ የተመዘገቡት ውጤቶች እናRead More →