የደቡብ ሠላም የከፍተኛ ሊግ ዋንጫ በሀምበሪቾ አሸናፊነት ተጠናቀቀ
ለአስር ቀናት ያህል ወደ ውድድሩ ዘግይቶ የገባው ዲላ ከተማን ጨምሮ በአምስት ክለቦች መካከል ሲደረግ የነበረው የደቡብ ሰላም የከፍተኛ ሊግ ክለቦች ዋንጫ ሀምበሪቾ ዱራሜን በነጥብ ብልጫ አሸናፊ በማድረግ ተፈፅሟል፡፡ ለሦስተኛ ጊዜ በደቡብ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን እየተመራ ሲደረግ የቆየው ይህ ውድድር ቡታጅራ ከተማ፣ ጌዴኦ ዲላ፣ ሀላባ ከተማ እና ሀምበሪቾ ዱራሜን ከከፍተኛRead More →