የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ የሦስተኛ ዙር ሁለት ጨዋታዎች ዛሬ የተደረጉ ሲሆን ሀዋሳ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን ሰበታ ከተማ ሲዳማ ቡናን አሸነፈዋል፡፡ ሀዋሳ ከተማ 1-0 ድሬዳዋ ከተማ ቀዳሚው ጨዋታ ሀዋሳ ከተማን ከድሬዳዋ ከተማ 4፡00 ሰዓት ረፋድ ላይ አገናኝቷል፡፡ የሀዋሳ ከተማ ብልጫ ጎልቶ በታየበት ጨዋታ በተለይ በመጀመሪያው አጋማሽ ሀዋሳዎች በርካታ ሙከራዎችን በማድረግ በተደጋጋሚ የድሬዳዋንRead More →

የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ የሁለተኛ ዙር ሁለት ጨዋታዎች ዛሬ ሲደረጉ ሀዋሳ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና 1-1 ሀድያ ሆሳዕና ከ ድሬዳዋ ከተማ ደግሞ ያለግብ ተለያይተዋል። ሀዋሳ ከተማ 1-1 ሲዳማ ቡና በመጀመሪያው የዕለቱ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ተገናኝተዋል፡፡ ፈጠን ባለ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ በጀመረው ጨዋታ ቀዳሚ 15 ያህል ደቂቃዎች የግብRead More →

በሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ የሁለተኛ ቀን ውሎ ሰበታ ከተማ ሀድያ ሆሳዕናን 2ለ0 ማሸነፍ ችሏል፡፡ የሁለተኛ ቀን ሁለተኛ የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ ጨዋታ ቀን 9፡00 ሲል በሀድያ ሆሳዕና እና ሰበታ ከተማ መካከል ተደርጓል፡፡ቀዝቀዝ ያለ የሜዳ ላይ የጨዋታ እንቅስቃሴ በተመለከትንበት የመጀመሪያው አጋማሽ ኳስን በመያዝ ረጅም ደቂቃዎችን ከማሳለፍ በዘለለ ንፁህ የጠሩ የግብ ዕድሎችን መፍጠር የቻሉትRead More →

የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ ዛሬ ሲጀመር ሲዳማ ቡና ተፈትኖም ቢሆን ድሬዳዋ ከተማን 3ለ2 ረቷል፡፡ በሲዳማ ክልል እግርኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት በጎፈሬ የትጥቅ አምራች ተቋም ስፖንሰር አድራጊነት ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ የመክፈቻ መርሀግብር ዛሬ በሲዳማ ቡና እና ድሬዳዋ ከተማ መካከል በይፋ ተጀምሯል፡፡የሲዳማ ክልል ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ፍሬው አሬራ ፣ አቶRead More →