አክሱም ከተማዎች ሶሎዳ ዓድዋን በመለያ ምት በማሸነፍ የትግራይ ዋንጫ ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል። በአክሱም ከተማዎች ብልጫ የጀመረው ጨዋታው ምንም እንኳ በርካታ ሙከራዎች ባይታዩበትም በሁለቱም ቡድኖች በኩል ጥሩ እንቅስቃሴ የታየበት ነበር። ጨዋታው በተጀመረ በሁለተኛው ደቂቃም ዘካርያስ ፍቅሬ በሳጥን ውስጥ ያገኛትን ኳስ ወደ ጎልነት ቀይሮ ቡድኑን መሪ ማድረግ ችሏል። በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች በተጋጣምያቸውRead More →

ሲዳማ ቡና በይገዙ ቦጋለ ብቸኛ ግብ ወላይታ ድቻን በማሸነፍ ሁለተኛው የትግራይ ዋንጫን አንስቷል።  እንደተጠበቀው እጅግ ማራኪ ፉክክር እና ሳቢ ጨዋታ በታየበት ጨዋታ በመጀመርያው አጋማሽ ሲዳማ ቡናዎች በኳስ ቁጥጥር ብልጫ ያሳዩበት ቢሆንም በቁጥር የተሻለ ሙከራ በማድረግ ረገድ ግን ወላይታ ድቻዎች የተሻሉ ነበሩ። ሆኖም በጨዋታው ስድስተኛ ደቂቃ ይገዙ ቦጋለ በተጋጣሚ ሳጥን ውስጥRead More →

እሁድ ኅዳር 7 ቀን 2012 FT’ ሲዳማ ቡና 1-0 ወላይታ ድቻ  6′ ይገዘ ቦጋለ – ቅያሪዎች – – – – – – ካርዶች – – አሰላለፍ ሲዳማ ቡና ወላይታ ድቻ 30 መሳይ አያኖ 17 ዮናታን ፍስሀ 19 ግርማ በቀለ 24 ጊት ጋትኮች 25 ክፍሌ ኪአ 6 ዮሴፍ ዮሐንስ 27 አበባየሁRead More →

እሁድ ኅዳር 7 ቀን 2012 FT’ አክሱም ከተማ 1-1 ሶሎዳ ዓድዋ  2′ ዘካርያስ ፍቅሬ 11′ ኃይልሽ ፀጋይ መለያ ምቶች፡ 4-2 -ዳዊት ታደሰ ❌ – እንዳለማው ታደሰ✅  -ሰላማዊ ገ/ሥላሴ✅  -ዮሐንስ አድማሱ✅  -ዘካርያስ ፍቅሬ✅ -መሐሪ አድሓኖም✅  -ፀጋይ ኃይሉሽ ✅  –ኤፍሬም ኃ/ማርያም❌ -ኤርሚያስ ብርሀነ  ❌ – ቅያሪዎች – – – – – – ካርዶች –Read More →

የትግራይ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች ዛሬ ሲጠናቀቁ ሲዳማ ቡና ስሑል ሽረን አራት ለአንድ በማሸነፍ ወደ ፍፃሜው ማለፉን አረጋግጧል። ጥሩ ፉክክር እና በርካታ የግብ ሙከራዎች በታዩበት ጨዋታ ገና በአራተኛው ደቂቃ ነበር ግብ ያስተናገደው ሃብታሙ ገዛኸኝ የተከላካዮች የቦታ አያያዝ ችግር ተጠቅሞ አምልጦ ግብ በማስቆጠር ቡድኑም መሪ ማድረግ ችሏል። በስድስተኛው ደቂቃም በሲዳማ ቡና ግብ ክልልRead More →

ዓርብ ኅዳር 5 ቀን 2012 FT ሲዳማ ቡና 4-1 ስሑል ሽረ 4′ ሀብታሙ ገዛኸኝ 20′ ዳዊት ተፈራ (ፍ) 71′ ይገዙ ቦጋለ 89′ ይገዙ ቦጋለ 6′ ሀብታሙ ሸዋለም (ፍ) ቅያሪዎች –  – – – – – ካርዶች – – አሰላለፍ ሲዳማ ቡና ስሑል ሽረ 30 መሳይ አያኖ 17 ዮናታን ፍስሀ 19Read More →

ዛሬ ከተካሄዱት ሁለት የትግራይ ዋንጫ ጨዋታዎች አንዱ የሆነውና አስቀድመው ከምድብ መሠናበታቸውን ያረጋገጡት የደደቢትና መቐለ 70 እንደርታ ጨዋታ በመቐለ 5-1 አሸናፊነት ተጠናቋል። የመቐለዎች ፍፁም ብልጫ በታየበት ጨዋታ ሰማያዊዎቹ ወደ ተጋጣሚ የግብ ክልል ደርሰው ሙከራ ያደረጉባቸው አጋጣሚዎች ጥቂት ነበሩ። በጨዋታው ሙከራ ለማድረግ ቀዳሚ የነበሩት መቐለዎች ሲሆኑ ሙከራውም በኤፍሬም አሻሞ አማካኝነት የተደረገ ነበር።Read More →

የትግራይ ዋንጫ ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሲቀጥል ከምድብ አንድ ወላይታ ድቻ ወደ ፍፃሜው ማለፉን ያረጋገጠበትን ድል አስመዝግቧል። የወላይታ ድቻ ብልጫ እና ጥቂት የግብ ሙከራዎች በታዩበት የመጀመርያ አጋማሽ የጨዋታ እንቅስቃሴ ሙከራ ለማድረግ ቀዳሚ የነበሩት ወላይታ ድቻዎች ሲሆኑ ሙከራውም ከረጅም ርቀት የተደረገ ጥሩ የግብ ሙከራ ነበር። የጦና ንቦች ከመጀመርያው ሙከራ በኃላም በበርካታRead More →

ሐሙስ ኅዳር 4 ቀን 2012 FT መቐለ 70 እ 5-1 ደደቢት  16′ ያሬድ ከበደ 25′ ኤፍሬም አሻሞ 27′ ኤፍሬም አሻሞ 50′ ሳሙኤል ሳሊሶ 90′ ክብሮም አፅብሀ 73′ አፍቅሮት ሰለሞን ቅያሪዎች –  – – – – – ካርዶች – – አሰላለፍ መቐለ ደደቢት 22 ምህረትአብ ገ/ህይወት 3 ታፈሰ ሰርካ 12 ቢያድግልኝRead More →

ሐሙስ ኅዳር 4 ቀን 2012 FT አክሱም ከተማ 1-3 ወላይታ ድቻ  90′ አዳነ ተካ 27′ ቸርነት ጉግሳ 47′ ነጋሽ ታደሰ 90′ ቢኒያም እሸቱ ቅያሪዎች –  – – – – – ካርዶች – – አሰላለፍ አክሱም ከተማ ወላይታ ድቻ 1 የራስወርቅ ተረፈ 13 ሠላማዊ ገብረሥላሴ 22 ዘላለም በረከት 27 ግዮን መላኩRead More →