የትግራይ ዋንጫ | አክሱም ከተማ ሦስተኛ ደረጃ ይዞ አጠናቀቀ
አክሱም ከተማዎች ሶሎዳ ዓድዋን በመለያ ምት በማሸነፍ የትግራይ ዋንጫ ሶስተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል። በአክሱም ከተማዎች ብልጫ የጀመረው ጨዋታው ምንም እንኳ በርካታ ሙከራዎች ባይታዩበትም በሁለቱም ቡድኖች...
የትግራይ ዋንጫ በሲዳማ ቡና አሸናፊነት ተጠናቀቀ
ሲዳማ ቡና በይገዙ ቦጋለ ብቸኛ ግብ ወላይታ ድቻን በማሸነፍ ሁለተኛው የትግራይ ዋንጫን አንስቷል። እንደተጠበቀው እጅግ ማራኪ ፉክክር እና ሳቢ ጨዋታ በታየበት ጨዋታ በመጀመርያው አጋማሽ ሲዳማ...
ሲዳማ ቡና ከ ወላይታ ድቻ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
እሁድ ኅዳር 7 ቀን 2012 FT' ሲዳማ ቡና 1-0 ወላይታ ድቻ 6' ይገዘ ቦጋለ - ቅያሪዎች - - - - - - ካርዶች - -...
አክሱም ከተማ ከ ሶሎዳ ዓድዋ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
እሁድ ኅዳር 7 ቀን 2012 FT' አክሱም ከተማ 1-1 ሶሎዳ ዓድዋ 2' ዘካርያስ ፍቅሬ 11' ኃይልሽ ፀጋይ መለያ ምቶች፡ 4-2 -ዳዊት ታደሰ ❌ - እንዳለማው ታደሰ✅ ...
ትግራይ ዋንጫ | ሲዳማ ቡና ወደ ፍፃሜ አልፏል
የትግራይ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች ዛሬ ሲጠናቀቁ ሲዳማ ቡና ስሑል ሽረን አራት ለአንድ በማሸነፍ ወደ ፍፃሜው ማለፉን አረጋግጧል። ጥሩ ፉክክር እና በርካታ የግብ ሙከራዎች በታዩበት ጨዋታ ገና...
ሲዳማ ቡና ከ ስሑል ሽረ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ዓርብ ኅዳር 5 ቀን 2012 FT ሲዳማ ቡና 4-1 ስሑል ሽረ 4' ሀብታሙ ገዛኸኝ 20' ዳዊት ተፈራ (ፍ) 71' ይገዙ ቦጋለ 89' ይገዙ ቦጋለ 6'...
የትግራይ ዋንጫ | ምዓም አናብስት ደደቢትን ረምርመዋል
ዛሬ ከተካሄዱት ሁለት የትግራይ ዋንጫ ጨዋታዎች አንዱ የሆነውና አስቀድመው ከምድብ መሠናበታቸውን ያረጋገጡት የደደቢትና መቐለ 70 እንደርታ ጨዋታ በመቐለ 5-1 አሸናፊነት ተጠናቋል። የመቐለዎች ፍፁም ብልጫ በታየበት...
የትግራይ ዋንጫ | የጦና ንቦች የፍፃሜ ተፋላሚ መሆናቸውን አረጋግጠዋል
የትግራይ ዋንጫ ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሲቀጥል ከምድብ አንድ ወላይታ ድቻ ወደ ፍፃሜው ማለፉን ያረጋገጠበትን ድል አስመዝግቧል። የወላይታ ድቻ ብልጫ እና ጥቂት የግብ ሙከራዎች በታዩበት...
መቐለ 70 እንደርታ ከ ደደቢት – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ሐሙስ ኅዳር 4 ቀን 2012 FT መቐለ 70 እ 5-1 ደደቢት 16' ያሬድ ከበደ 25' ኤፍሬም አሻሞ 27' ኤፍሬም አሻሞ 50' ሳሙኤል ሳሊሶ 90' ክብሮም...
አክሱም ከተማ ከ ወላይታ ድቻ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ሐሙስ ኅዳር 4 ቀን 2012 FT አክሱም ከተማ 1-3 ወላይታ ድቻ 90' አዳነ ተካ 27' ቸርነት ጉግሳ 47' ነጋሽ ታደሰ 90' ቢኒያም እሸቱ ቅያሪዎች - ...