በሞሮኮ ሲሰጥ የነበረው የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተሮች ሥልጠና በትናንትናው ዕለት ተጠናቀቀ

ኢትዮጵያዊው የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብረሀም መብራቱ በሰልጣኝነት እና በአሰልጣኝነት ሲሳተፉበት የነበረው የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተሮች እና የጀማሪ…

በባህር ዳር ከተማ ሲሰጥ የሰነበተው የካፍ \’ሲ\’ ላይሰንስ ሥልጠና ዛሬ ተጠናቋል

ካፍ ባወጣው አዲሱ ስምምነት መሠረት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከአማራ ክልል የእግርኳስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር በባህር ዳር…

​አሰልጣኝ ዕድሉ ደረጄ ወደ ናሚቢያ ተጉዟል

ዕድሉ ደረጄ የአውሮፓ ‘ሲ’ ላይሰንስ የአሰልጣኞች ሥልጠናን ለመውሰድ ዛሬ ወደ ናሚቢያ አቅንቷል። በእግርኳስ ተጫዋችነት ዘመኑ ያሳካውን…

በአዳማ ከተማ ሲሰጥ የነበረው የዲ ላይሰንስ ስልጠና ተጠናቀቀ

በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት በኦሮሚያ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስተባባሪነት ከኅዳር 1 ጀምሮ በአዳማ ከተማ ለሠላሳ…

“ሁልጊዜ ጎል እየቆጠርን መውጣት የለብንም” – አቶ ኢሳይያስ ጂራ

በሀያት ሪጀንሲ ሆቴል በተዘጋጀው የፕሪምየር ሊግ አሰልጣኞች ስልጠና ወቅት አቶ ኢሳይያስ ጂራ መልዕክት አስተላልፈዋል። የፕሪምየር ሊጉ…

ለፕሪምየር ሊጉ አሰልጣኞች የተዘጋጀው ስልጠና ተጀምሯል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አ.ማ ከመልቲቾይዝ አፍሪካ ጋር በመተባበር ለአስራ ስድስቱ የፕሪምየር ሊግ አሰልጣኞች ያዘጋጀው ስልጠና በይፋ…

ላለፉት አራት ዓመታት በአህጉራችን ሳይሰጥ የቆየው የአሠልጣኞች ሥልጠና በሀገራችን መሰጠት ጀምሯል

በአዲሱ የካፍ ኮንቬንሽን መሠረት ሀገራችን ኢትዮጵያ ከአራት ዓመታት በኋላ የካፍ የዲ ላይሰንስ የአሠልጣኞችን ሥልጠና መስጠት ጀምራለች።…