በኬንያ አስተናጅነት ለሚደረገው የሴካፋ ከ18 ኣመት በታች ሴቶች ውድድር ዝግጅት ለ34 ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ የኢትዮጵያ ከ18 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከሰኔ 17 እስከ ሐምሌ 1 በኬንያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ከ18 ዓመት በታች ሴቶች ሻምፒዮና ላይ ተሳታፊ መሆኑ ሲገለፅ አምና ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድኑን ሲያሰለጥኑ የነበሩት እንዳልካቸው ጫካ ቡድኑንRead More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የኦሊምፒክ ማጣሪያ ጨዋታውን ከማን ጋር እና መቼ እንደሚያደርግ ተለይቷል። የ2024 ኦሊምፒክ ጨዋታዎች በፈረንሳይ ፓሪስ እንደሚደረግ ይታወቃል። በዚህም ከደቂቃዎች በፊት በእግርኳስ በአፍሪካ ዞን አራት ዙሮች ያሉት የማጣርያ ጨዋታዎች ዕጣ የማውጣት ሥነ-ስርዓት ካይሮ ላይ ተካሂዷል። በዕጣው መሰረት የኢትዮጵያ ሴቶች እግርኳስ ብሔራዊ ቡድን ከቻድ አቻው ጋር የመጀመሪያ የደርሶ መልስRead More →

የ2015 የሴቶች ከፍተኛ ሊግ ሻምፒዮን ለሆነው እና ወደ 2016 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላደገው ሲዳማ ቡና የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶለታል። የኢትዮጵያ የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ከተመሠረተ አንድ አመት በኋላ በ2005 ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ጋር መተዋወቅ የቻለው የሲዳማ ቡና የሴት እግር ኳስ ቡድን በ2010 ለመፍረስ ከተገደደ በኋላ ባሳለፍነው ዓመት በሲዳማ ክልል እግር ኳስRead More →

የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ ሳምንት ዛሬም ቀጥሎ ሲውል አዲስ አበባ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል። ይርጋጨፌ ቡና 2-3 አዲስ አበባ ከተማ ረፋድ 4 ሰዓት ላይ መጠነኛ ፉክክር እያስመለከተን በተጀመረው ጨዋታ ቀስ በቀስ ግን ፍጹም የበላይነት እያሳዩ የሄዱት አዲስ አበባዎች 15ኛው ደቂቃ ላይም ጨዋታውን መምራት ጀምረዋል። ግቡንም አሥራት ዓለሙ ከሳጥኑRead More →

ዛሬ በተጀመረው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ ሳምንት በድሬዳዋ ከተማ 4-2 የተሸነፈው ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ከሊጉ መውረዱን ሲያረጋግጥ የጊዮርጊስ እና የልደታ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 ልደታ ክ/ከተማ ረፋድ 4 ሰዓት ላይ በተጀመረው ጨዋታ ቀዝቃዛ የነበረው የመጀመሪያ አጋማሽ በኳስ ቁጥጥሩ ብልጫውን ለመውሰድ ጥሩ ፉክክር ቢደረግበትም የግብ ዕድሎችRead More →

ዛሬ በተጠናቀቀው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ሀዋሳ ከተማ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ድል ሲቀናቸው የአርባምንጭ ከተማ እና የቦሌ ክ/ከተማ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። አዲስ አበባ ከተማ 0-2 ሀዋሳ ከተማ ረፋድ 4 ሰዓት ላይ በተጀመረው ጨዋታ መጠነኛ ፉክክር በታየበት የመጀመሪያ አጋማሽ አልፎ አልፎ በሚያደርጉት ጥሩ የማጥቃት እንቅስቃሴ የግብ ዕድሎችን በመፍጠሩRead More →

ዛሬ በተደረጉ የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አንድ ጨዋታ እየቀረው የዋንጫው አሸናፊ መሆኑን ያረጋገጠበትን ድል ሲያሳካ መቻልም ሌላኛው የዕለቱ ባለ ድል ሆኗል። ልደታ ክ/ከተማ 0-0 ድሬዳዋ ከተማ ጠዋት 4 ሰዓት ላይ በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር ልደታ ከ ድሬዳዋ ሲገናኙ መጠነኛ ፉክክር በተደረገበት የመጀመሪያ አጋማሽ በሁለቱም በኩል ጥሩRead More →

ዛሬ በተጠናቀቀው 24ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ሀዋሳ ከተማ እና መቻል ድል ሲቀናቸው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና የይርጋጨፌ ቡና ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። ሀዋሳ ከተማ 1-0 አርባምንጭ ከተማ በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ሁለት መልክ በነበረው የመጀመሪያው አጋማሽ በመጀመሪያ 20 ደቂቃዎች ወደ ተጋጣሚ የግብ ክልል በቁጥር በዝቶ በመድረስ የተሻሉ  የነበሩት አርባምንጮች ነበሩ።Read More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 24ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ሲጀመር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቦሌ ክ/ከተማ ድል ተቀዳጅተዋል። ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 7-0 ድሬዳዋ ከተማ 04፡00 ላይ በተደረገው የሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር በመጀመሪያዎቹ ጥቂት ደቂቃዎች ጥሩ መንቀሳቀስ ችለው የነበሩት ድሬዎች 4ኛው ደቂቃ ላይ የጨዋታውን የመጀመሪያ ለግብ የቀረበ ሙከራRead More →

ዛሬ በተጠናቀቀው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት  ልደታ ክ/ከተማ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ድል ሲቀናቸው ይርጋጨፌ ቡናን ከአርባምንጭ ከተማ ጋር ያገናኘው ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። ልደታ ክ/ከተማ 2-0 ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ረፋድ 04፡00 ላይ በተደረገው የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር በመጀመሪያው አጋማሽ መሃል ሜዳው ላይ በኳስ ቁጥጥሩ ብልጫውን ለመውሰድ ብርቱ ፉክክርRead More →