ለኢትዮጵያ ከ18 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዝግጅት የተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ
በኬንያ አስተናጅነት ለሚደረገው የሴካፋ ከ18 ኣመት በታች ሴቶች ውድድር ዝግጅት ለ34 ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ የኢትዮጵያ ከ18 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከሰኔ 17 እስከ ሐምሌ 1 በኬንያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ከ18 ዓመት በታች ሴቶች ሻምፒዮና ላይ ተሳታፊ መሆኑ ሲገለፅ አምና ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድኑን ሲያሰለጥኑ የነበሩት እንዳልካቸው ጫካ ቡድኑንRead More →