የ2015 የሴቶች ከፍተኛ ሊግ ሻምፒዮን ለሆነው እና ወደ 2016 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላደገው ሲዳማ ቡና የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶለታል። የኢትዮጵያ የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ከተመሠረተ አንድ አመት በኋላ በ2005 ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ጋር መተዋወቅ የቻለው የሲዳማ ቡና የሴት እግር ኳስ ቡድን በ2010 ለመፍረስ ከተገደደ በኋላ ባሳለፍነው ዓመት በሲዳማ ክልል እግር ኳስRead More →

የ2015 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ እና ከፍተኛ ሊግ የመጀመሪያው ዙር ውድድሮች የሚደረጉባቸው ሁለት ከተሞች ተለይተዋል። በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የበላይነት በየዓመቱ ከሚዘጋጁ ውድድሮች መካከል የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ እንዲሁም ደግሞ የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ውድድር ይጠቀሳሉ፡፡ የ2015 የውድድር ዘመን የሁለቱም ውድድሮች የዕጣ ማውጣት ሥነ-ስርዓት ጥቅምት 26 በጁፒተር ሆቴል ከተደረገ በኋላRead More →

በአስራ አራት ክለቦች መካከል ከታህሳስ 16 ጀምሮ ሲደረግ የነበረው የሴቶች ከፍተኛ ሊግ ሁለት ክለቦችን ወደ ፕሪምየር ሊጉ በማሳደግ ተጠናቋል፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ከታህሳስ 16 ጀምሮ ሲደረግ የነበረው የ2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ውድድር በትላንትናው ዕለት ፍፃሜውን አግኝቷል፡፡ ጅምሩን በባቱ ከተማ በማድረግ በሀዋሳ ፣ በመቀጠል ደግሞ በሰበታ ከተማ ያደረገውRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] አስራ አራት ክለቦችን ተሳታፊ የሚያደርገው የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ የ2014 የውድድር ዘመን የሁለተኛው ዙር ጨዋታዎች መቼ እንደሚጀመር ተገልጿል። በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ስር ከሚዘጋጁ ውድድሮች መካከል የ2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ውድድር ይጠቀሳል፡፡ አስራ አራት ክለቦችን በአንድ ምድብ አቅፎ የመጀመሪያውን ዙር የአስራ ሦስት ሳምንታት ጨዋታዎች በባቱRead More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የአንደኛ እና የሁለተኛ ዲቪዚዮን ውድድር የዕጣ ማውጫው ቀን ለቀናቶች ተገፍቷል፡፡ የ2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የአንደኛ እና የሁለተኛ ዲቪዚዮን ውድድሮች የሚጀመሩበትን እና ዕጣ የሚወጣባቸውን ቀኖች የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን የሴቶች ልማት እና ዳይሬክቶሬት ኮሚቴ ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ አስራ ሦስት ክለቦችን አካቶ የሚደረገው የዘንድሮው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየርRead More →

በሁለት ምድብ ተከፍሎ በአስር ክለቦች መካከል ሲደረግ የቆየው የኢትዮጵያ ሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በአራዳ ክፍለ ከተማ አሸናፊነት በዛሬው ዕለት ተጠናቋል፡፡ (በብሩክ ሀንቻቻ) በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ለመጀመሪያ ከሐምሌ 19 ጀምሮ በሁለት ምድብ ተከፍሎ በአስር ክለቦች መካከል ሲደረግ የቆየው የ2013 የኢትዮጵያ ሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና በዛሬው ዕለት በተደረጉ ሁለት መርሀግብሮች ፍፃሜውንRead More →

በሀዋሳ እየተደረገ ያለውን የኢትዮጵያ ሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የፊታችን ቅዳሜ በሚደረጉ የደረጃ እና የፍጻሜ ጨዋታዎች ይጠናቀቃል፡፡ በሀዋሳ ከተማ ከሐምሌ 19 ጀምሮ በአስር ክለቦች መካከል በሁለት ምድቦች ተከፍሎ ሲደረግ የነበረው የኢትዮጵያ ሴቶች ክልል ክለቦች ሻምፒዮና አስቀድሞ በተደረጉ ጨዋታዎች ስምንት ክለቦች ወደ 2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ዲቪዚዮን ማደጋቸውን ያረጋገጡ ሲሆንRead More →

በሁለት ምድብ ተከፍሎ በአስር ክለቦች መካከል በሀዋሳ ሲደረግ የነበረው የክልል ክለቦች ሻምፒዮና የምድብ ጨዋታዎች ተጠናቀዋል፡፡ ወደ ኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ዲቪዚዮን የሚያድጉ ክለቦችን ለመለየት ለመጀመሪያ ጊዜ እየተደረገ ያለው ይህ ውድድር ከቀናቶች በፊት አላፊ ስድስት ቡድኖች ተለይተው የታወቁ ሲሆን የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች ትላንት በሀዋሳ ግብርና ኮሌጅ ተከናውነው ቀሪዎቹ ሁለት ቡድኖቹምRead More →

በሀዋሳ ከተማ አስተናጋጅነት ከሀምሌ 19 ጀምሮ እየተደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ወደ ሁለተኛ ዲቪዚዮን ያለፉ ክለቦችን እያሳወቀ የሚገኝ ሲሆን የምድብ ጨዋታዎችም ሊጠናቀቁ የአንድ ሳምንት መርሐ-ግብር ብቻ ቀርቶታል፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስተናጋጅነት ለመጀመሪያ ጊዜ የክልል ክለቦች ሻምፒዮና ከሀምሌ 19 ጀምሮ በሀዋሳ ከተማ አስተናጋጅነት እየተደረገ ይገኛል፡፡ በሁለት ምድቦች ተከፍሎ በአስርRead More →

የ2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ እና የከፍተኛ ሊግ የዝውውር መከፈቻ ቀን መቼ እንደሆነ ይፋ ተደርጓል። የ2014 የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የዝውውር መስኮት ከሐምሌ ወር መጀመሪያ አንስቶ እየተደረገ ይገኛል፡፡ ከፕሪምየር ሊጉ ባሻገር የሚደረጉት የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ እና የከፍተኛ ሊግ የዝውውር መስኮት እስከ አሁን ሳይከፈቱ የሰነበቱ ሲሆን በዛሬው ዕለት ግን የኢትዮጵያRead More →