በኢትዮጵያ ሴቶች ዋንጫ (ጥሎ ማለፍ) ሀዋሳ ከተማ ጥረት ኮርፖሬትን አስተናግዶ 1-0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ቀጣዩን ዙር መቀላቀል ችሏል። በመጀመሪያው አጋማሽ ኳስን ተቆጣጥረው ቶሎ ቶሎ ወደ ግብ በመድረስ በኩል ጥሩ ሲንቀሳቀሱ የነበሩት ሀዋሳዎች ደቂቃዎች አየገፉ በሄዱ ቁጥር ግን በተለይ ሳራ ኪዲ መዳከሟን ተከትሎ አስፈሪነታቸው ቢቀንስም የተጋጣሚያቸው ጥረት ኮርፖሬት ያልተቀናጀ አጨዋወት ግንRead More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ትላንት ቀጣሎ ሲካሄድ መከላከያ፣ ሃዋሳ ከነማ እና ጌዲዮ ዲላ ተጋጣሚያቸውን በማሸነፍ ወደ ሩብ ፍፃሜው መቀላቀላቸውን አረጋግጠዋል። አዲስ አበባ ስታዲየም 08:00 ላይ በተካሄደው የመከላከያ እና የአዳማ ከተማ ጨዋታ ቡድኖቹ ካላቸው ወቅታዊ ጥሩ አቋም አንፃር ጠንካራ ጨዋታ ይካሄዳል ተብሎ ቢጠበቅም እጅግ የተቀዛቀዘ እና በጎል ሙከራዎች ያልታጀበ በመሆንRead More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ዛሬ መደረግ ሲጀምር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኢትዮ ኤሌትሪክን በረሂማ ዘርጋው ጎሎች 2-1 በማሸነፍ ወደ ሩብ ፍፃሜ ዙር ማለፉን አረጋግጧል። ቀዝቀዝ ባለ እንቅስቃሴ እና ንግድ ባንኮች በፈጠሩት የጎል ዕድል በጀመረው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ በ6ኛው ደቂቃ በጥሩ ቅብብል ወደ ፊት በመግባት ረሂማ ዘርጋው የሞከረችው ኳስ የግቡ አግዳሚRead More →

በኢትዮዽያ እግርኳስ ፌዴሬሽን እና በካፍ አማካኝነት የተዘጋጀው በምስራቅ አፍሪካም ሆነ በኢትዮዽያ የመጀመርያው ለሴቶች የሚሰጥ C ላይሰንስ ስልጠና በአምቦ ጎል ፕሮጀክት መሰጠት ተጀመረ፡፡ ከትላንት በስቲያ በአምቦ ከተማ ጎል ፕሮጀክት አካዳሚ አዳራሽ የፌዴሬሽኑ ፕሬዝደት አቶ ጁነይዲ ባሻ ፣ የስራ አስፈፃሚ አባል አቶ ዮሴፍ ተስፋዬ እንዲሁም ሌሎች እንግዶች በተገኙበት በይፋ የጀመረው ስልጠና ለ15Read More →

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች የጥሎ ማለፍ ግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄዱ ደደቢት እና ሀዋሳ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን በመርታት እሁድ ለሚደረገው የፍጻሜ ፍልሚያ አልፈዋል፡፡ የሀዋሳ ከተማዋ ምርቃት ፈለቀም እለቱን ነግሳበታለች፡፡ 08:30 ላይ የተገናኙት በዘንድሮው የውድድር ዘመን በሊጉ በየምድባቸው ሁለተኛ ሆነው ያጠናቀቁት ሀዋሳ ከተማና አዳማ ከተማ ነበሩ፡፡ በጨዋታውም ሀዋሳ ከተማ በምርቃት ፈለቀRead More →

በ2009 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ጥሎ ማለፍ ውድድር ወሳኝ ምእራፍ ላይ ደርሷል፡፡ ነገ ከሰአት በሚደረጉ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎችም የዋንጫ ተፋላሚዎች ይለያሉ፡፡ ሶከር ኢትዮጵያ የሁለቱን የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ በዚህ መልኩ አሰናድታለች፡፡ ደደቢት ከ ኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ይህ ጨዋታ የሊጉን ሀያል ቡድን ደደቢትን ወደፊት የኢትዮጵያ ሴቶችRead More →

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ጥሎ ማለፍ የሩብ ፍጻሜ ሁለተኛ ቀን ውሎ ኢትየጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ እና አዳማ ከተማ ወደ ግማሽ ፍጻሜው የሚያሳልፋቸውን ውጤት አስመዝግበዋል፡፡ በመጀመሪያው ጨዋታ 08:30 ላይ የተገናኙት ኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ እና ንፋስ ስልክ ላፍቶ ነበሩ፡፡  በጨዋታውም በመጀመሪያው 20 ደቂቃዎች ሁሉም 4 ግቦች የተቀጠሩ ሲሆን ጨዋታውም በኢትዮጵያ ወጣቶችRead More →

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የጥሎ ማለፍ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ዛሬ መደረግ ሲጀምሩ ሀዋሳ ከተማ እና ደደቢት ወደ ግማሽ ፍፃሜው የሚያሻግራቸውን ውጤተት አስመዝግበዋል፡፡ ቀደም ሲል በ5፡00 እንዲካሄድ መርሃግብር ተይዞለት የነበረው የሀዋሳ ከተማ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጨዋታ ስታድየሙ በአትሌቲክስ ውድድር ምክንያት በመያዙ በ8:30 ላይ ነበር የተካሄደው፡፡ ተመጣጣኝ የሆነና በመሀል ሜዳRead More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ጥሎ ማለፍ 2ኛ ዙር ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎች ተጠናቋል፡፡ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣ ሀዋሳ ከተማ እና ጥረት ኮርፖሬት እና ደደቢትም ወደ ሩብ ፍጻሜ ያለፉበትን ውጤት አስመዝግበዋል፡፡ 09:00 ላይ በአዲስ አበባ ስታድየም ኢትዮጵያ ቡናን የገጠመው ጥረት ኮርፖሬት 4-1 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል፡፡ ወርቅነሽ መልሜላ ጥረትን ቀዳሚ ያደረገች ግብ ስታስቆጥር ሙሉወርቅRead More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ጥሎማለፍ ውድድር 2ኛ ዙር ጨዋታዎች ትላንት ተደርገው ወደ ሩብ ፍጻሜ ያለፉት 4 ክለቦች ታውቀዋል፡፡ አበበ ቢቂላ ላይ በ08:00 አዳማ ከተማ ከ ቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ ያደረጉት ጨዋታ በአዳማ 3-1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ ቀጥሎ በተደረገው ጨዋታ ደግሞ ጌዲኦ ዲላ በአስገራሚ ጉዞው በመቀጠል ልደታ ክፍለ ከተማን 5-1 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅሏል፡፡ አአRead More →