ሁለት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ለሴካፋ ቻምፒዮንስ ሊግ ውድድር ጥሪ ቀረበላቸው
በታንዛኒያ ለሚደረገው የሴካፋ የሴት ክለቦች ቻምፒዮንስ ሊግ ውድድር ሁለት ኢትዮጰያዊያን ሴት ዳኞች ተጠርተዋል፡፡ ካፍ በአዲስ መልክ ባሳለፍነው ዓመት ከጀመራቸው ውድድሮች መካከል አንዱ የሆነው የሴት ክለቦች የቻምፒየንስ ሊግ ውድድር ዘንድሮም ለሁለተኛ ጊዜ ይደረጋል፡፡ አህጉራዊው ዋናው ውድድር ከመከናወኑ በፊት በየዞኑ የሚደረጉ የማጣሪያ ጨዋታዎች ከቀጣዩ ወር ጀምሮ መደረግ የሚጀምሩ ሲሆን የሀገራችንን ተወካይ ኢትዮጵያRead More →