የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | የአንደኛው ዙር የመጨረሻ ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገው ተቋጭቷል
የ2015 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የአንደኛው ዙር የ13ኛ ሳምንት የሊጉ የመጨረሻ ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገው ሲጠናቀቁ ሀዋሳ ከተማ ፣ መቻል እና ልደታ ክ/ከ ተጋጣሚዎቻቸውን በመርታት ዙሩን ፈፅመዋል። በሀዋሳ ከተማ አስተናጋጅነት ያለፉትን ወራት ሲደረግ የነበረው የ2015 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የመጀመሪያው ዙር ጨዋታዎች በ13ኛ ሳምንት የመጨረሻ ሦስት መርሀግብሮች በዛሬው ዕለት ተካሂደው በመሸናነፍRead More →