የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ ሳምንት ዛሬም ቀጥሎ ሲውል አዲስ አበባ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል። ይርጋጨፌ ቡና 2-3 አዲስ አበባ ከተማ ረፋድ 4 ሰዓት ላይ መጠነኛ ፉክክር እያስመለከተን በተጀመረው ጨዋታ ቀስ በቀስ ግን ፍጹም የበላይነት እያሳዩ የሄዱት አዲስ አበባዎች 15ኛው ደቂቃ ላይም ጨዋታውን መምራት ጀምረዋል። ግቡንም አሥራት ዓለሙ ከሳጥኑRead More →

ዛሬ በተጀመረው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ ሳምንት በድሬዳዋ ከተማ 4-2 የተሸነፈው ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ከሊጉ መውረዱን ሲያረጋግጥ የጊዮርጊስ እና የልደታ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 ልደታ ክ/ከተማ ረፋድ 4 ሰዓት ላይ በተጀመረው ጨዋታ ቀዝቃዛ የነበረው የመጀመሪያ አጋማሽ በኳስ ቁጥጥሩ ብልጫውን ለመውሰድ ጥሩ ፉክክር ቢደረግበትም የግብ ዕድሎችRead More →

ዛሬ በተጠናቀቀው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ሀዋሳ ከተማ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ድል ሲቀናቸው የአርባምንጭ ከተማ እና የቦሌ ክ/ከተማ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። አዲስ አበባ ከተማ 0-2 ሀዋሳ ከተማ ረፋድ 4 ሰዓት ላይ በተጀመረው ጨዋታ መጠነኛ ፉክክር በታየበት የመጀመሪያ አጋማሽ አልፎ አልፎ በሚያደርጉት ጥሩ የማጥቃት እንቅስቃሴ የግብ ዕድሎችን በመፍጠሩRead More →

ዛሬ በተደረጉ የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አንድ ጨዋታ እየቀረው የዋንጫው አሸናፊ መሆኑን ያረጋገጠበትን ድል ሲያሳካ መቻልም ሌላኛው የዕለቱ ባለ ድል ሆኗል። ልደታ ክ/ከተማ 0-0 ድሬዳዋ ከተማ ጠዋት 4 ሰዓት ላይ በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር ልደታ ከ ድሬዳዋ ሲገናኙ መጠነኛ ፉክክር በተደረገበት የመጀመሪያ አጋማሽ በሁለቱም በኩል ጥሩRead More →

ዛሬ በተጠናቀቀው 24ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ሀዋሳ ከተማ እና መቻል ድል ሲቀናቸው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና የይርጋጨፌ ቡና ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። ሀዋሳ ከተማ 1-0 አርባምንጭ ከተማ በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ሁለት መልክ በነበረው የመጀመሪያው አጋማሽ በመጀመሪያ 20 ደቂቃዎች ወደ ተጋጣሚ የግብ ክልል በቁጥር በዝቶ በመድረስ የተሻሉ  የነበሩት አርባምንጮች ነበሩ።Read More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 24ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ሲጀመር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቦሌ ክ/ከተማ ድል ተቀዳጅተዋል። ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 7-0 ድሬዳዋ ከተማ 04፡00 ላይ በተደረገው የሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር በመጀመሪያዎቹ ጥቂት ደቂቃዎች ጥሩ መንቀሳቀስ ችለው የነበሩት ድሬዎች 4ኛው ደቂቃ ላይ የጨዋታውን የመጀመሪያ ለግብ የቀረበ ሙከራRead More →

ዛሬ በተጠናቀቀው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት  ልደታ ክ/ከተማ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ድል ሲቀናቸው ይርጋጨፌ ቡናን ከአርባምንጭ ከተማ ጋር ያገናኘው ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። ልደታ ክ/ከተማ 2-0 ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ረፋድ 04፡00 ላይ በተደረገው የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር በመጀመሪያው አጋማሽ መሃል ሜዳው ላይ በኳስ ቁጥጥሩ ብልጫውን ለመውሰድ ብርቱ ፉክክርRead More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ሲጀመር አዲስ አበባ ከተማ ፣ ሀዋሳ ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድል ተቀዳጅተዋል። ድሬዳዋ ከተማ 0-2 አዲስአበባ ከተማ 04፡00 ላይ በተደረገው የሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር ድሬዳዋ ከተማ እና አዲስ አበባ ከተማ ሲገናኙ በሚቆራረጡ ቅብብሎች በታጀበው እና ቀዝቃዛ በነበረው የመጀመሪያ አጋማሽ በሁለቱምRead More →

ዛሬ በሁለት ስታዲየሞች በተደረጉ ስድስት የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ኢትዮ ኤሌክትሪክ ፣ ይርጋጨፌ ቡና ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ ሀዋሳ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ሦስት ነጥብ አሳክተዋል። የ04፡00 ጨዋታዎች በአጼ ቴዎድሮስ ስታዲየም ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ ከተማን ያገናኘው ጨዋታ ገና በመጀመሪያው ደቂቃ ግብ ተቆጥሮበታል። ምንትዋብ ዮሐንስ እየገፋች በወሰደችው ኳስ ያደረገችውንRead More →

በባህር ዳር ከተማ እየተከናወነ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ቀጣይ ጨዋታዎች ላይ የቀን እና የቦታ ለውጥ ተድርጓል። ከትናንት በስትያ በተደረጉ ጨዋታዎች 21ኛ ሰምንቱን ያስተናገደው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ነገ በ22ኛ ሳምንት እንደሚቀጥል እየተጠበቀ ይገኝ ነበር። ሆኖም ሶከር ኢትዮጵያ እንዳገኘችው መረጃ ከሆነ ነገ እና ከነገ በስትያ ሊደረጉ የታሰቡት ጨዋታዎች የቀን እናRead More →