የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | የ26ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ውሎ
የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ ሳምንት ዛሬም ቀጥሎ ሲውል አዲስ አበባ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል። ይርጋጨፌ ቡና 2-3 አዲስ አበባ ከተማ ረፋድ 4 ሰዓት ላይ መጠነኛ ፉክክር እያስመለከተን በተጀመረው ጨዋታ ቀስ በቀስ ግን ፍጹም የበላይነት እያሳዩ የሄዱት አዲስ አበባዎች 15ኛው ደቂቃ ላይም ጨዋታውን መምራት ጀምረዋል። ግቡንም አሥራት ዓለሙ ከሳጥኑRead More →