ሴቶች ዝውውር | ሀዋሳ ከተማ አስር አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በሴቶች እግር ኳስ ውስጥ ከሚጠቀሱ ጠንካራ ክለቦች መካከል አንዱ የሆነው ሀዋሳ ከተማ ባለፈው የውድድር ዓመት ያሳየውን…

ሴቶች ዝውውር | አዲስ አበባ ከተማ አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም የመሰረት ረዳቶች ታውቀዋል

በአዲሱ ዓመት ዋዜማ መሰረት ማኒን የክለቡ አሰልጣኝ አድርጎ የቀጠረው አዲስ አበባ ከተማ የሴቶች ቡድን የአንድ ተጫዋች…

ሴቶች ዝውውር | ጥረት ሁለት ተጨዋቾችን ሲያስፈርም የሁለት ተጨዋቾችን ውል አድሷል

አምና በ14 ክለቦች መካከል ሲካሄድ የነበረው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ዲቪዝዮን ውድድርን በበላይነት በማጠናቀቅ ወደ…

ሴቶች ዝውውር | ንግድ ባንክ ሦስት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

ረቡዕ መስከረም 9 ቀን 2010 ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ አምስት አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም ወደ ዝውውር እንቅስቃሴ የገባው…

የሴቶች ዝውውር | አዲስ አበባ ከተማ 16 ተጫዋቾችን አስፈርሟል

ረቡዕ መስከረም 09 2011 ህዳር 1 ለሚጀምረው የሴቶች ፕሪምየር ሊግ በዘንድሮ አመት ከ2ኛ ዲቪዝዮን ወደ አንደኛ…

የሴቶች ዝውውር | አርባምንጭ አራት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም ሁለት አሳድጓል

ረቡዕ መስከረም 09 2011 ወደ አንደኛው ዲቪዚዮን ከፍ ያለው አርባምንጭ አራት አዳዲስ ተጨዋቾችን አስፈርሟል። ሁለት ተጫዋቾችን…

የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ህዳር ላይ ይጀምራል

ማክሰኞ መስከረም 08 ቀን 2011 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሁለቱም ዲቪዚዮኖች የ2011 የውድድር ዘመን ህዳር 1…

ሴቶች ዝውውር | ጌዴኦ ዲላ ስድስት ተጫዋቾችን አስፈረመ

በክረምቱ የዝውውር መስኮት ወሳኝ ተጫዋቾቹን ያጣው የሴቶች ፕሪምየር ሊግ ተሳታፊው ጌዴኦ ዲላ ስድስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል።  የሀዋሳ…

ሴቶች ዝውውር | ንግድ ባንክ አምስት ተጫዋቾች ሲያስፈርም የሰባት ተጫዋቾችን ውል አድሷል

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግን በ2ኛነት ያጠናቀቀው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ዝውውር እንቅስቃሴ በመግባት አምስት አዳዲስ ተጫዋቾችን…

አዲስ አበባ ከተማ የቴክኒክ ዳይሬክተር እና የሴት ቡድን አሰልጣኝ ቀጥሯል

የከፍተኛ ሊጉ ክለብ አዲስ አበባ ከተማ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ወደ አንደኛ ዲቪዝዮን ላደገው የሴቶች ቡድኑ አሰልጣኝ…