ንግድ ባንክ የመጀመሪያዋን ሴት የውጪ ተጫዋች ሊያስፈርም ነው
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሚሳተፈው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የመጀመሪያዋን የውጪ ዜጋ ተጫዋች ለማስፈረም የሙከራ ዕድል ሰጥቷል። የ2015 ሴቶች ፕሪምየር ሊግ በሀዋሳ ከተማ እየተከናወነ የሚገኝ ሲሆን በአሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው የሚመራው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክም በስድስት ጨዋታዎች አምስት አሸንፎ በአንዱ ብቻ በመረታት አንደኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። ክለቡ የሊጉ ውድድር ገና ጅማሮ ላይ ቢሆንምRead More →