በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ተወዳዳሪው አዲስ አበባ ከተማ ባለልምዷን አጥቂ በዛሬው ዕለት የግሉ አድርጓል። የመጀመሪያውን ዙር የ2015 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ውድድርን በደረጃ ሰንጠረዡ 6ኛ ላይ በ18 ነጥቦች ተቀምጦ ዙሩን ያገባደደው የመዲናይቱ ክለብ አዲስ አበባ ከተማ የካቲት 26 በባህር ዳር ከተማ ለሚጀመረው የሁለተኛው ዙር የሊጉ ጨዋታዎች ራሱን አጠናክሮ ለመቅረብRead More →

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሚሳተፈው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የመጀመሪያዋን የውጪ ዜጋ ተጫዋች ለማስፈረም የሙከራ ዕድል ሰጥቷል። የ2015 ሴቶች ፕሪምየር ሊግ በሀዋሳ ከተማ እየተከናወነ የሚገኝ ሲሆን በአሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው የሚመራው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክም በስድስት ጨዋታዎች አምስት አሸንፎ በአንዱ ብቻ በመረታት አንደኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። ክለቡ የሊጉ ውድድር ገና ጅማሮ ላይ ቢሆንምRead More →

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ተሳታፊ የሆነው ቦሌ ክፍለ ከተማ የሰባት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል፡፡ ባሳለፍነው ዓመት በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ከታችኛው የሊግ ዕርከን በማደግ ተሳትፎን ያደረገው እና በሜዳ ላይም ድንቅ እንቅስቃሴን ሲያሳየን የነበረው የአሰልጣኝ ቻለው ለሜቻው ቦሌ ክፍለ ከተማ ለ2015 የሊጉ ሁለተኛ ዓመት ቆይታው ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ ለመገኘት በወጣትRead More →

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ተወዳዳሪ የሆነው አዲስ አበባ ከተማ የአሰልጣኝ ሽግሽግ በማድረግ አስራ ዘጠኝ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሞ ዝግጅት ጀምሯል፡፡ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ከሚወዳደሩ ክለቦች መካከል የመዲናይቱ ክለብ የሆነው አዲስ አበባ ከተማ ይጠቀሳል፡፡ ያለፈው የውድድር ዓመት በሀያ አምስት ነጥቦች በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ስድስተኛ ላይ ተቀምጦ የፈፀመው ቡድኑ ለዘንድሮውRead More →

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ጠንካራ ሆነው ከቀረቡ ቡድኖች መካከል አንዱ የነበረው አርባምንጭ ከተማ የአስር አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅም የሦስት ነባሮችን ውልም አድሷል፡፡ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ዘለግ ያለ ተሳትፎን እያደረገ የሚገኘው አርባምንጭ ከተማ ካለፉትን የውድድር ዓመታት በተሻለ የተጠናቀቀውን ዓመት በአሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድ እየተመራ ከ18 ጨዋታዎች 27Read More →

በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ተሳታፊ የሆነው የአሰልጣኝ ራውዳ ዓሊው ቅዱስ ጊዮርጊስ የስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር ፈፅሟል፡፡ በ2014 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላይ ማራኪ እግርኳስን ካስመለከቱን ቡድኖች መካከል የሚጠቀሰው የቅዱስ ጊዮርጊስ የዕንስቶች ቡድን ለዘንድሮው የ2015 የውድድር ዘመን ብርቱ ተፎካካሪ ሆኖ ለመገኘት በአሰልጣኝ ራውዳ ዓሊ መሪነት ክለቡን ያጠናክሩልኛል ያላቸውን ስድስት ተጫዋቾችRead More →

በሴካፋ የሴቶች ቻምፒዮንስ ሊግ ላይ ተካፋይ የሆነው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በውድድሩ ላይ ጠንካራ ሆኖ ለመገኘት ይረዳው ዘንድ ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ አካቷል፡፡ የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ2014 የውድድር ዘመን ከቀናት በፊት ለአምስተኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሸናፊነት መጠናቀቁ ይታወሳል፡፡ ክለቡ የሊጉን ዋንጫ ከፍ በማድረጉ በቀጣዩ ወር ነሀሴ 7 በታንዛኒያRead More →

በአሰልጣኝ የሺሃረግ ለገሰ የሚመራው የመዲናይቱ የእንስቶች ቡድን ተጨማሪ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን በዛሬው ዕለት አጠናቋል፡፡ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ላይ የሚወዳደረው አዲስ አበባ ከተማ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት የመጨረሻ የሊጉ ሳምንታት በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ስትመራ የነበረችሁን የሺሃረግ ለገሰን በዋና አሰልጣኝነት በክረምቱ ከቀጠረ በኋላ ዘጠኝ አዳዲስ ተጫዋቾችን ያስፈረመ ሲሆን አስራ ሶስት ነባርRead More →

ከወራቶች በፊት አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ ቀላቅሎ የነበረው ኢትዮ ኤሌክትሪክ አምስት ወጣቶችን ጨምሮ በድምሩ አስራ አንድ ተጨማሪ ተጫዋቾች አስፈርሟል፡፡ በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የአንደኛ ዲቪዚዮን ተካፋይ ከሆኑ ክለቦች መካከል አንዱ የሆነው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከወራቶች በፊት የአሰልጣኝ መሠረት ማኒን ውል ካራዘመ በኋላ ዘጠኝ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ መቀላቀሉ ይታወሳል፡፡ ከሰሞኑ ለ2014Read More →

መከላከያ ዓባይነሽ ኤርቄሎ በጉዳት በዚህ ዓመት በሜዳ ላይ የማንመለከታት በመሆኑ በምትኩ አዲስ ግብ ጠባቂ የግሉ አድርጓል፡፡ በመቶ አለቃ ስለሺ ገመቹ የሚመራው እና በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ላይ ጠንካራ ተፎካካሪው መከላከያ ከወራት በፊት በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ በመቀላቀል ከሰሞኑ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን በይፋ ጀምሯል፡፡ ቡድኑ ካስፈረማቸው አዳዲስ ተጫዋቾችRead More →