የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የኦሊምፒክ ማጣሪያ ጨዋታውን ከማን ጋር እና መቼ እንደሚያደርግ ተለይቷል። የ2024 ኦሊምፒክ ጨዋታዎች በፈረንሳይ ፓሪስ እንደሚደረግ ይታወቃል። በዚህም ከደቂቃዎች በፊት በእግርኳስ በአፍሪካ ዞን አራት ዙሮች ያሉት የማጣርያ ጨዋታዎች ዕጣ የማውጣት ሥነ-ስርዓት ካይሮ ላይ ተካሂዷል። በዕጣው መሰረት የኢትዮጵያ ሴቶች እግርኳስ ብሔራዊ ቡድን ከቻድ አቻው ጋር የመጀመሪያ የደርሶ መልስRead More →

በሴቶች የሴካፋ ዋንጫ ኢትዮጵያ ታንዛኒያን 2ለ1 በመርታት የነሀስ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆናለች፡፡ የሉሲዎቹ አሠልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል በ4-3-3 የተጫዋች አደራደር ቅርፅ በዩጋንዳ 1ለ0 ከተረቱበት ቋሚ አሰላለፍ ረድኤት አስረሳኸኝን ወደ ተጠባባቂ በማውረድ በምትኩ ቱሪስት ለማን በቀዳሚው አሰላለፍ ተጠቅመዋል፡፡ በምድብ ጨዋታ ተገናኝተው 2ለ2 በሆነ ውጤት ተለያይተው የነበሩት ታንዛኒያ እና ኢትዮጵያ በዛሬው ጨዋታቸው የመጀመሪያው አጋማሽRead More →

መቶ ሀያ ደቂቃዎችን የፈጀው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ዩጋንዳን አሸናፊ በማድረግ ተጠናቋል። ለፍፃሜ የሚያልፈውን ቡድን ለመለየት ስድስት ሰዓት ሲል የዩጋንዳ እና ኢትዮጵያ ጨዋታ ጅምሩን አድርጓል፡፡ ሉሲዎቹ በምድቡ የመጨረሻ ጨዋታቸው ከደቡብ ሱዳን ጋር ተገናኝተው ድል ሲያደርጉ ከተጠቀመው ቋሚ አሰላለፍ ግብ ጠባቂዋ እምወድሽ ይርጋሸዋን በታሪኳ በርገና እንዲሁም ናርዶስ ጌትነትን በኝቦኝRead More →

በሴካፋ ውድድር ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የምድቡ ሁለተኛ ሆኖ ወደ ግማሽ ፍፃሜው አልፏል። በዩጋንዳ አስተናጋጅነት ስምንት ብሔራዊ ቡድኖችን ተሳታፊ በማድረግ ካሳለፍነው ሳምንት አጋማሽ ጀምሮ እየተከናወነ የሚገኘው የሴቶች የምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ ውድድር ትናንት እና ዛሬ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎቹን አከናውኖ ወደ ቀጣዩ ዙር ያለፉ 4 ቡድኖችን ለይቷል።Read More →

በሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ሁለተኛ የምድብ ጨዋታቸውን ያደረጉት ኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ 2-2 በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ ሉሲዎቹ ዛንዚባርን በጎል ተንበሽብሸው ሲረቱ ከተጠቀሙት አሰላለፍ ቤተልሔም በቀለን በሀሳቤ ሙሶ ፣ አረጋሽ ካልሳን በአሪያት ኦዶንግ በመቀየር በ4-3-3 የጨዋታ አደራደር ወደ ሜዳ ገብተዋል፡፡ የመጀመሪያው አጋማሽ ተመጣጣኝ የሚመስል የኳስ ንክኪ በርከት ብሎ ነገር ግን አልፎ አልፎ የታንዛኒያRead More →

በሴካፋ ሴቶች ዋንጫ በመጀመሪያ ጨዋታው ዛንዚባርን የገጠመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን 5-0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በምድብ ሁለት የሚገኙትን ኢትዮጵያ እና ዛንዚባርን ያገናኘው ጨዋታ ቀትር 7፡00 ሲል ተደርጓል፡፡ በ4-3-3 የጨዋታ አደራደር ወደ ሜዳ የገቡት ሉሲዎቹ ገና ጨዋታው ከተጀመረ ሁለት ያህል ደቂቃ ብቻ እንደተቆጠረ መሪ መሆን ችለዋል፡፡ 2ኛው ደቂቃ ላይ ከቀኝ መስመር በረጅሙRead More →

ለሴቶች የሴካፋ ዋንጫ ተሳትፎ ትናንት ከቡድኑ ጋር ያልተጓዙት አሠልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል ወደ ዩጋንዳ ጉዞ ጀምረዋል። ዛሬ በይፋ በጀመረው የሴካፋ የሴቶች ውድድር ላይ ለመሳተፍ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ትናንት ወደ ስፍራው ማቅናቱ ይታወሳል። ታዲያ ዋና አሰልጣኙ ፍሬው ኃይለገብርኤል ከልዑካን ቡድኑ ጋር አብረው አለመጓዛቸውን ከሰዓታት በፊት መዘገባችን ይታወሳል። አሰልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል ማምሻውንRead More →

በሴካፋ ውድድር ላይ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድንን የሚመሩት አሠልጣኝ ፍሬው በአሁኑ ሰዓት ከስብስቡ ጋር እንደማይገኙ ሶከር ኢትዮጵያ አረጋግጣለች። የምስራቅ እና መካከለኛው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር በስምንት ቡድኖች መካከል በዩጋንዳ ዛሬ መደረግ እንደጀመረ ይታወቃል። በዚሁ የቀጠና ውድድር ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድንም የሀገር ቤት ዝግጅቱን ካጠናቀቀ በኋላ በትናንትናው ዕለት ወደ ስፍራውRead More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ የሴካፋ ውድድር የተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከግንቦት 24 እስከ ሰኔ 4 በዩጋንዳ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ላይ ተሳታፊ እንደሆነ ይታወቃል። ብሔራዊ ቡድኑ ከሳምንት በፊት ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ በማድረግ በቀን አንድ ጊዜ በ35 ሜዳ ጠንከር ያለ ዝግጅቱን ሲያደርግ ቆይቷል። ነገ ረፋድRead More →

በዩጋንዳ አስተናጋጅነት በሚከናወነው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ላይ ተሳታፊ የሆኑት ሉሲዎቹ የመጀመርያ ልምምዳቸውን ሰርተዋል። አሰልጣኝ ፍሬው ኃይለ ገብርኤል በዩጋንዳ አስተናጋጅነት ከግንቦት 24 እስከ ሰኔ 4 ቀን ለሚካሄደው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ለሚጠቀሟቸውን 23 ተጫዋቾች ከቀናት በፊት ጥሪ ማድረጋቸው ይታወቃል። ቡድኑ ዛሬ ማረፊያውን በጁፒተር ሆቴል በማድረግ ጥሪ ከተደረገላቸው 23 ተጫዋቾች መካከል አንድ ተጫዋችRead More →