ሉሲዎቹ የሴካፋን ውድድፍ በሦስተኝነት አጠናቀዋል
በሴቶች የሴካፋ ዋንጫ ኢትዮጵያ ታንዛኒያን 2ለ1 በመርታት የነሀስ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆናለች፡፡ የሉሲዎቹ አሠልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል በ4-3-3 የተጫዋች አደራደር ቅርፅ በዩጋንዳ 1ለ0 ከተረቱበት ቋሚ አሰላለፍ ረድኤት አስረሳኸኝን ወደ ተጠባባቂ በማውረድ በምትኩ ቱሪስት ለማን በቀዳሚው አሰላለፍ ተጠቅመዋል፡፡ በምድብ ጨዋታ ተገናኝተው 2ለ2 በሆነ ውጤት ተለያይተው የነበሩት ታንዛኒያ እና ኢትዮጵያ በዛሬው ጨዋታቸው የመጀመሪያው አጋማሽRead More →