“ዕድል ከእኛ ጋር ስላልሆነ ልንሸነፍ ችለናል” አሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በናይጄሪያ 1-0 ከተሸነፈበት ጨዋታ በኋላ የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አስተያየት ሰጥተዋል።…

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በሜዳው ተሸንፏል

በዓለም ዋንጫ የመጨረሻ ዙር ማጣሪያ ከናይጄሪያ ጋር የተጫወተው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን 1-0…

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ ታውቋል

10:00 ላይ ከናይጄሪያ አቻው ጋር ወሳኝ ጨዋታ የሚጠብቀው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ…

ሉሲዎቹ የመጀመርያ ልምምዳቸውን አድርገዋል

በዩጋንዳ አስተናጋጅነት በሚከናወነው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ላይ ተሳታፊ የሆኑት ሉሲዎቹ የመጀመርያ ልምምዳቸውን ሰርተዋል። አሰልጣኝ ፍሬው ኃይለ…

የሉሲዎቹ ዋና አሰልጣኝ ተጫዋቾችን ጠርተዋል

በዩጋንዳ ለሚደረገው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለ23 ተጫዋቾችን ጥሪ አድርሷል፡፡ በዩጋንዳ ከግንቦት 24 ጀምሮ…

የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ተራዘመ

በዩጋንዳ አስተናጋጅነት የሚዘጋጀው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የቀን ማሻሻያ ተደርጎበታል፡፡ ሉሲዎቹን ተሳታፊ የሚያደርገው የዘንድሮው የሴካፋ የሴቶች ዋንጫ…

ሉሲዎቹን በሴካፋ ውድድር የሚመራው አሠልጣኝ ታውቋል

በሴካፋ የሴቶች ዋንጫ ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድንን የሚመራ አሰልጣኝ መምረጡን ፌዴሬሽኑ አስታውቋል። የምስራቅ እና…

ኢትዮጵያ በደቡብ አፍሪካ ብትሸነፍም ወደ መጨረሻው ዙር አልፋለች

በሕንድ አስተናጋጅነት ለሚደረገው ከ17 ዓመት በታች ሴቶች የዓለም ዋንጫ የ3ኛ ዙር ማጣሪያ የመልስ ጨዋታን ያደረገው የኢትዮጵያ…

“የአዲስ አበባ ነዋሪ አበበ በቂላ ስታዲየም መጥቶ እንዲደግፈን…” አሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ

በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካን የሚገጥመው የኢትዮጵያ ሴቶች ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ…

አሠልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ ከድሉ በኋላ አስተያየት ሰጥተዋል

የደቡብ አፍሪካ አቻውን ሦስት ለምንም የረታው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ከጨዋታው በኋላ…