የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በናይጄሪያ 1-0 ከተሸነፈበት ጨዋታ በኋላ የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አስተያየት ሰጥተዋል። ወደ ዓለም ዋንጫ ለማለፍ የመጨረሻ የማጣሪያ መርሐ-ግብር የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የመጀመሪያ ጨዋታውን ከናይጄሪያ ጋር በአበበ ቢቂላ ስታዲየም አድርጎ 1-0 ከተሸነፈ በኋላ የቡድኑ አሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ ይህንን ብለዋል። ስለሽንፈቱ “የእኛ ቡድን ደካማRead More →

በዓለም ዋንጫ የመጨረሻ ዙር ማጣሪያ ከናይጄሪያ ጋር የተጫወተው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን 1-0 ተሸንፏል። በሕንድ አስተናጋጅነት በሚደረገው የዕድሜ ዕርከኑ የዓለም ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ በመጨረሻ ዙር ጨዋታ የተገናኙት ኢትዮጽያ እና ናይጄሪያ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን 10:00 ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም አድርገዋል። ጨዋታውን ፈጠን ባለ ጥቃት የጀመሩት ናይጄሪያዎች በመጀመሪያዎቹ 10 ደቂቃዎችRead More →

10:00 ላይ ከናይጄሪያ አቻው ጋር ወሳኝ ጨዋታ የሚጠብቀው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ ታውቋል። በሕንድ ለሚደረገው የሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ የመጨረሻው የማጣሪያ ምዕራፍ ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዛሬ 10:00 ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ናይጄሪያን ያስተናግዳል። አሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ በዚህ የመጨረሻው የደርሶRead More →

በሕንድ አስተናጋጅነት ለሚደረገው ከ17 ዓመት በታች ሴቶች የዓለም ዋንጫ የ3ኛ ዙር ማጣሪያ የመልስ ጨዋታን ያደረገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በደቡብ አፍሪካ አቻው 1ለ0 ቢሸነፍም በድምር ውጤት 3ለ1 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፉን አረጋግጧል፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ እና የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ተገኝተው በተከታተሉት ጨዋታ በመጀመሪያው አጋማሽRead More →

በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካን የሚገጥመው የኢትዮጵያ ሴቶች ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ መግለጫ ሰጥተዋል። በሕንድ አስተናጋጅነት ለሚከናወነው የዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታውን እያከናወነ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሴቶች ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በመጪው እሁድ በማጣሪያው ሁለተኛ ተጋጣሚው ደቡብ አፍሪካን በመልስ ጨዋታ ያስተናግዳል። በመጀመሪያው ጨዋታ ከሜዳው ውጪRead More →

የደቡብ አፍሪካ አቻውን ሦስት ለምንም የረታው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ከጨዋታው በኋላ አጠር ያለ አስተያየት ሰጥተዋል። ጨዋታው እንዴት ነበር? ጨዋታው እንደጠበቅነው ነው የሆነው። መጀመሪያም በማጥቃት ላይ ነው የምንጫወተው ብለን ተናግረን ነበር። እንደ ጠበቅነውም አሸንፈን ወጥተናል። በዚህም በጣም ደስ ብሎናል። እየመሩ በሁለተኛው አጋማሽ ስላደረጓቸው ለውጦችች? ጨዋታውን እዚሁRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ለዓለም ዋንጫ ለማለፍ የማጣሪያ ጨዋታዎችን እያደረገ የሚገኘው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን የደቡብ አፍሪካ አቻውን ከሜዳው ውጪ ሦስት ለምንም ረቷል። በህንድ አስተናጋጅነት ለሚከናወነው የዓለም የሴቶች ከ17 ዓመት በታች ዋንጫ ውድድር ለማለፍ የአህጉራችን ብሔራዊ ቡድኖች የማጣሪያ ጨዋታቸውን እያደረጉ እንደሆነ ይታወቃል። በአሠልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ የሚመራው የኢትዮጵያRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ከደቡብ አፍሪካ ጋር የደርሶ መልስ ጨዋታ የሚጠብቀው የአሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ ስብስብ ይፋ ተድርጓል። በሕንድ በሚደረገው የዓለም ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በማጣሪያ ላይ ይገኛል። ቡድኑ በመጀመሪያ ጨዋታው ዩጋንዳን በድምር የደርሶ መልስ ውጤት ጥሎ ማለፍ የቻለ ሲሆን በቀጣይ ደግሞ ከደቡብ አፍሪካ ጋርRead More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ከጨዋታው በኋላ የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ሰጥተዋል። በሕንድ ለሚደረገው የ17 ዓመት በታች የሴቶች የዓለም ዋንጫ የመጀመሪያ የማጣሪያ ጨዋታ ዩጋንዳን በደርሶ መልስ የ3-3 ውጤት ከሜዳው ውጪ በተቆጠረ ጎል ማለፍ የቻለው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ከዛሬው የመልስ ጨዋታ በኋላ ተከታዩን ሀሳብ ሰጥተዋል።Read More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ከዩጋንዳ ጋር የመልስ ጨዋታውን ያደረገው የኢትዮጵያ ሴቶች ከ17 ዓመት ብሔራዊ ቡድን በእየሩስ ወንድሙ የመጨረሻ ደቂቃ ጎል 1-1 በመለያየት በድምር ውጤት የመጀመሪያ ማጣሪያውን አልፏል። የአሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ ስብስብ ከመጀመሪያው ጨዋታ አሰላለፍ ሜላት ዓሊሙዝ ፣ መስከረም መኮንን እና እየሩስ ወንድሙን በትርሲት ወንድወሰን ፣ ቃልኪዳን ወንድሙ እና ሰብለወንጌል ወዳጆRead More →