“ኢትዮጵያ ውስጥ መጥቶ የማያውቅ ታሪክ ሰርተው ያለፉ ተጫዋቾቼ በዓለም ዋንጫውም ትልቅ ቦታ ላይ አድርሰውን ስላለፉ ከልብ አመሰግናለሁ” አሰልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል
[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] የኢትዮጵያዊ የሴቶች ከ 20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ የዓለም ዋንጫ ማጣሪያውን የተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል። የሴካፋ ቻምፒዮኑ የኢትዮጵያዊ የሴቶች ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በኮስታሪካው የዓለም ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ የማጣሪያ ጨዋታዎችን ሲያደርግ ቆይቷል። ቡድኑ ባሳለፍነው እሁድ በመጨረሻው የማጣሪያ ግጥማያ በጋና ከተረታ በኋላ ልዑካን ቡድኑ ወደRead More →