ከ15 ዓመት በታች የታዳጊዎች ፓይለት ፕሮጀክት አሸናፊዎች ታውቀዋል
ለአስራ አምስት ቀናት በአርባምንጭ ከተማ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው ከ15 ዓመት በታች የፓይለት ፕሮጀክት የምዘና ውድድር ተጠናቋል። ለመጀመርያ ጊዜ በኢትዮጵያ እግርኳስ አስተናጋጅነት በሴቶች ዘጠኝ በወንዶች አስራ ሰባት ቡድኖችን አሳትፎ ሲካሄድ የቆየው ከአስራ አምስት ዓመት በታች የታዳጊዎች ፓይለት ፕሮጀክት የምዘና ውድድር በአስተናጋጇ ከተማ አርባምንጭ በርከት ያሉ ተመልካቾች በታደሙበት በደማቅ ሁኔታ ተጠናቋል። ዛሬRead More →