ለአስራ አምስት ቀናት በአርባምንጭ ከተማ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው ከ15 ዓመት በታች የፓይለት ፕሮጀክት የምዘና ውድድር ተጠናቋል። ለመጀመርያ ጊዜ በኢትዮጵያ እግርኳስ አስተናጋጅነት በሴቶች ዘጠኝ በወንዶች አስራ ሰባት ቡድኖችን አሳትፎ ሲካሄድ የቆየው ከአስራ አምስት ዓመት በታች የታዳጊዎች ፓይለት ፕሮጀክት የምዘና ውድድር በአስተናጋጇ ከተማ አርባምንጭ በርከት ያሉ ተመልካቾች በታደሙበት በደማቅ ሁኔታ ተጠናቋል። ዛሬRead More →

በታዳጊዎች ሥልጠና ሒደት የረጅም ጊዜ እድገት ውስጥ በጣም አስፈላጊ ከሆኑ ጉዳዮች መካከል አንደኛው የውድድር ጨዋታዎች ናቸው፡፡ ታዳጊ ተጫዋቾች በውድድር ጨዋታዎች የሚያገኙት ልምድ ለቀጣይ እድገታቸው ከፍተኛ አበርክቶት አለው፡፡ ተጫዋቾች በልምምድ ብቻ ሳይሆን በውድድርም ጭምር እንደሚጎለብቱ አስቀድመው የተረዱት በእግርኳስ እድገት ማማ ላይ የደረሱት ሃገራት ለስልጠና ብቻ ሳይሆን ለውድድር ጨዋታዎችም ተገቢውን ትኩረት በመስጠት፣Read More →

በየትኛውም ሀገር በእግርኳስ እድገት ለማምጣትና በየደረጃው ጠንካራ ብሔራዊ ቡድኖችን ለመገንባት በየሃገራቱ የሚገኙ ክለቦች የሚያበረክቱት አስተዋፅኦ የላቀ ነው፡፡ ሐሳቡን በቀላል አገላለፅ ለማስቀመጥ “ ያለ ጠንካራ ክለቦች እና ሚዛናዊ ፉክክር የሌለበት ሊግ  የተደራጀ ብሔራዊ ቡድን ሊኖር አይችልም፡፡” ከዚህ በመነሳት በየእድሜ እርከኖቹ ደካማ ብሔራዊ ቡድኖች የሚያቀርበው ብሔራዊ ቡድናችን የደካማ ክለቦቻችን ነፅብራቅ ነው ማለትRead More →

(ሙሉ መረጃው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ነው) የቻይና አፍሪካ ታዳጊዎች ውድድር መስራች ሚስተር ሰኒ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በላኩት ደብዳቤ በቻይና አፍሪካ የታዳጊዎች ውድድር በአፍሪካ ደረጃ በተዋቀረው የውድድር አዘጋጅ ኮሚቴ ውስጥ ክቡር አቶ ኢሳይያስ ጅራን ጨምሮ አራት ኢትዮጵያዊያን መመረጣቸውን አሳውቀዋል፡፡ በአፍሪካ ደረጃ ከተዋቀረው ኮሚቴ መካከል አራቱ ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ እነሱም አቶ ኢሳይያስRead More →

በመቐለ ሴት ታዳጊዎችን ያካተተ የእግር ኳስ ማሰልጠኛ ማዕከል በቅርቡ ሥራ ይጀምራል። ከጥቂት ዓመታት ወዲህ በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች በህፃናት እና ታዳጊዎች ያተኮሩ የእግር ኳስ ማሰልጠኛዎች መከፈት መጀመራቸው ይታወሳል። አሁን በቅርቡ በመቐለ ይከፈታል የተባለው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ ደግሞ ብዙም ባልተለመደ መልኩ የሴት ህፃናት ሰልጣኞች ያካተተ መሆኑ ሲታወቅ በሃገራችን ከተለመደውን የእግር ኳስ ሥልጠናRead More →

በቅርቡ ወደ ቻይና በማምራት ጨዋታዎች አድርጎ የተመለሰው የኢትዮጵያ ከ13 ዓመት በታች ቡድን ሳይበተን እንዲቀጥል በአንድ ግለሰብ አማካኝነት ድጋፍ እየተደረገለት ሲሆን ፌዴሬሽኑ ቡድኑ እንደማይበተን ቃል ቢገባም ቃሉን እስካሁን መፈፀም አልቻለም የሚል ቅሬታ ቀርቦበታል። ፌዴሬሽኑ በአንፃሩ በጉዳዩ ዙርያ የገባው ቃል እንደሌለ ገልጿል። ከወር በፊት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኢትዮጵያ ከ13 ዓመት በታችRead More →

በኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ማኔጅመንት የ2ኛ ዓመት ተማሪዎች የአስኮ የታዳጊዎች ፕሮጀክትን ለመደገፍ የፉትሳል ውድድር አዘጋጅተዋል። በስፖርት ማኔጅመንት የ2ኛ ዓመት ተማሪዎች DTTP Development team training program የማህበረሰቡን ችግሮች ነቅሶ ማውጣት እና ለችግሩ መፍትሄ መስጠትን በተመለከተው የትምህርታቸው ጥናት ዕድሜያቸው ከ10 ዓመታት በላይ የሆኑ ታዳጊዎችን በመያዝ በርካታ እስከ ብሔራዊ ቡድን ድረስ መጫወት የቻሉRead More →

በሻሸመኔ ከተማ ከ70 በላይ ከ6-15 ዓመት ዕድሜ ያላቸው ታዳጊዎችን በማቀፍ በቀድሞ እውቅ ተጫዋች መስፍን አህመድ መስራችነት ለሚመራው” ሻሼ አካዳሚ” የእግርኳስ ቁሳቁስ ድጋፍ ተበረከተለት። በቅርብ ዓመት ውስጥ እግርኳስን ከማቆሙ አስቀድሞ በኢትዮጵያ መድን፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና መከላከያ በአጥቂ መስመር ተጫዋችነቱ የምናቀው እና ከባንክና መከላከያ ጋር የኢትዮጵያ ዋንጫ ማንሳት የቻለው ስኬታማው ተጫዋችRead More →

በ15 ዓመት በታች ታዳጊዎች መካከል እየተካሄደ በሚገኘው 14ኛው የክቡር ይድነቃቸው ተሰማ የመታሰቢያ ውድድር ዛሬ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ተካሂደው ኤንፓ እና አብዲ ቦሩ ለፍፃሜ የሚያበቃቸውን ድል አስመዝግበዋል። 03:00 ጀሞ በሚገኘው ዶንቦስኮ ሜዳ በጀመረው ጫጫ ከአብዲ ቦሩ ያገናኘው ጨዋታ በአብዲ ቦሩ የበላይነት በመውሰድ 3-0 አሸንፏል። ጥሩ ክህሎት ባላቸው ታዳጊዎች የተዋቀረው አብዲ ቦሩዎችRead More →

በኤርትራ አዘጋጅነት በመካሄድ ላይ የሚገኘው የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ዛሬም ሲቀጥል ኢትዮጵያ በታንዛንያ ሶስት ለአንድ ስትሸነፍ ዩጋንዳም ሩዋንዳን ሶስት ለባዶ አሸንፋለች። ዛሬ የተካሄዱት ሁለት የመጨረሻ የምድብ ጨዋታዎች ሲሆኑ ቀዳሚ የነበረውም የኢትዮጵያ እና የታንዛንያ ሲሆን በጨዋታውም ታንዛንያ ሶስት ለአንድ አሸንፋለች። ቀጥሎ የተካሄደው እና ኢትዮጵያዊው ዳኛ ለሚ ንጉሴ የተሳተፈበት የጠንካራዋ ዩጋንዳ እናRead More →