በ5ኛው የኮፓ ኮካ ኮላ የታዳጊዎች እግርኳስ ውድድር ዙርያ መግለጫ ተሰጠ
ለአምስተኛ ጊዜ የሚካሄደው ዓመታዊዉ የኮፓ ኮካ ኮላ እግርኳስ ውድድር ይፋዊ የመክፈቻ መርሐ ግብር በዛሬው እለት የኮካ ኮላ ኩባንያ ፣ ኢስት አፍሪካ ቦትሊንግ አ.ማ. እንዲሁም የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ኃላፊዎች በተገኙበት በካፒታል ሆቴልና ስፓ ተካሂዷል፡፡ በመግለጫውም የዘንድሮው ውድድር ለሚቀጥሉት ሦስት ወራት በመላው ሀገሪቱ 2,500 የወንድና ሴት ቡድኖችን እንደሚያሳትፍ የተገለፀ ሲሆን እድሜያቸው ከ15Read More →