ከ17 ዓመት በታች ውድድሮች በክልሎች እየተደረጉ ይገኛል
በሐምሌ ወር መጀመሪያ በሀዋሳ ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀው ከ17 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ ክለቦችን ለመለየት ይረዳ ዘንድ በተለያዩ ክልሎች የውስጥ ውድድሮች እየተካሄዱ ይገኛሉ፡፡ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ከ2006 እስከ 2010 ድረስ ሲካሄድ ቆይቶ አብዛኛዎቹ የየክለቦቹ ተጫዋቾች ተማሪ በመሆናቸው በጉዞ ምክንያት ከትምህርታቸው እንዳይስተጓጎሉ በሚል ምክንያት በየክልሎቹ እንዲደረጉRead More →