በኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ 13ኛ ሳምንት የምድብ ለ ዛሬ ከሚካሄዱ ጨዋታዎች መካከል ቦሌ በሚገኘው የቅዱስ ጊዮርጊስ የልምምድ ሜዳ ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አዲስ አበባ ከተማ በ05:00 እንደሚጫወቱ ቢጠበቅም ኮሚሽነሩ በመቅረቱ ምክንያት ሳይከናወን ቀርቷል። ለጨዋታው ሁለቱም ቡድኖች ፣ የዕለቱ አራት ዳኞች ፣ ጨዋታውንም ለመከታተል ቀላል የማይባሉ ደጋፊዎች ቦታው በመታደምRead More →

የኢትዮዽያ ከ20 አመት በታች ፕሪምየር ሊግ ክለቦች የጥሎ ማለፍ የፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ አዳማ አበበ ቢቂላ ስቴድየም ላይ በአዳማ ከተማ እና ሀዋሳ ከተማ መካከል ተካሂዶ ሀዋሳ ከተማ በመለያ ምት በማሸነፍ የድርብ ዋንጫ ባለቤት ሆኗል፡፡ ለጨዋታው የተሰጠው ግምት አነስተኛ በሚመስል መልኩ አንድም የፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ አባል በእንግድነት ያልተገኘ ሲሆን በጨዋታው ላይ ታዳጊዎችንRead More →

የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ፕሪምየር ሊግ ክለቦች የጥሎ ማለፍ ውድድር ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደው ሀዋሳ ከተማ እና አዳማ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን በማሸነፍ ለፍጻሜ አልፈዋል፡፡ የ2009 የኢትዮጵያ ከ20 አመት በታች ፕሪምየር ሊግ ቻምፒዮን የሆነው ሀዋሳ ከተማ በሜዳው ቅዱስ ጊዮርጊስን ገጥሞ 2-0 አሸንፏል፡፡ ተመጣጣኝ ፍክክር በታየበት የመጀመሪያው አጋማሽ ሁለቱም ቡድኖች ጥሩ ለመንቀሳቀስRead More →

የ2009 የኢትዮዽያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ክለቦች የጥሎ ማለፍ ውድድር ድልድል ይፋ ሆኗል፡፡ ዛሬ በኢትዮዽያ ሆቴል በተካሄደው የ2009 ከ20 ዓመት በታች የፕሪሚየር ሊግ የ1ኛ ዙር ውድድር አፈፃፀም ሪፖርት ላይ በወጣው ድልድል መሰረት ሁሉም ክለቦች ተሳታፊ የሚሆኑ ሲሆን በወጣው ዕጣ መሰረት ኢትዮዽያ ቡና ፣ ደደቢት ፣ የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚRead More →