ከ17 ዓመት በታች የክለቦች እና ክልሎች ሻምፒዮና ተጠናቋል
በሀዋሳ ከተማ ሲካሄድ የሰነበተው ከ17 ዓመት በታች ሻምፒዮና በክለቦች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን በክልሎች ኦሮሚያን አሸናፊ በማድረግ በዛሬው ዕለት ፍፃሜውን አግኝቷል። በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን አወዳዳሪነት በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ አዘጋጅነት ከነሀሴ 1 ጀምሮ ሲደረግ የነበረው የ2014 የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የክለቦች እና ክልሎች ሻምፒዮና ሁለት የፍፃሜ ጨዋታዎች ተስተናግደውበታል። በመዝጊያ ሥነ ስርአቱRead More →