በሀዋሳ ከተማ ሲካሄድ የሰነበተው ከ17 ዓመት በታች ሻምፒዮና በክለቦች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን በክልሎች ኦሮሚያን አሸናፊ በማድረግ በዛሬው ዕለት ፍፃሜውን አግኝቷል። በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን አወዳዳሪነት በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ አዘጋጅነት ከነሀሴ 1 ጀምሮ ሲደረግ የነበረው የ2014 የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የክለቦች እና ክልሎች ሻምፒዮና ሁለት የፍፃሜ ጨዋታዎች ተስተናግደውበታል። በመዝጊያ ሥነ ስርአቱRead More →

በሀዋሳ ከተማ እየተደረገ በሚገኘው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የክለቦች እና ክልሎች ሻምፒዮና ውድድር ላይ ወደ ፍፃሜ ያለፉ ክለቦች እና ክልሎች ተለይተው ታውቀዋል። በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን አዘጋጅነት በሀዋሳ ከተማ ከነሀሴ 1 ጀምሮ እየተደረገ የሰነበተው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የክለቦች እና ክልሎች ሻምፒዮና ወደ ፍፃሜው የተሸጋገሩ ክለቦች እና ክልሎችን ለይቶ አሳውቋል፡፡Read More →

በሀዋሳ ከተማ አዘጋጅነት ከነገ ነሀሴ 1 ጀምሮ ለሚደረገው ከ17 ዓመት በታች የክለቦች እና የክልሎች ሻምፒዮና የዕጣ ማውጣት መርሀ – ግብር በዛሬው ዕለት ተከናውኗል፡፡ ከዚህ ቀደም ዓመቱን ሙሉ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ በሚል መጠሪያ ይደረግ የነበረው ውድድር ካለፈው ዓመት ጀምሮ አብዛኛዎቹ ተወዳዳሪዎች ተማሪ ከመሆናቸው አንፃር በክረምት ትምህርት በሚዘጋበት ወቅትRead More →

በባቱ ከተማ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው ከየኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ውድድር በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ ተሳትፎ ያደረገው አርባምንጭ ከተማ አሸናፊ ሆኗል። ለመጀመርያ ጊዜ በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት በአስራ ስድስት የከተማ እና የክልል ቡድኖች መካከል ከነሐሴ 16 ጀምሮ በባቱ ከተማ ሲካሄድ የቀ ዛሬ በደማቅ ሁኔታ ፍፃኔውን አግኝቷል። ሦስት ሰዓት በጀመረው የኢትዮጵያ ቡና እናRead More →

በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት የሚካሄደው ከ17 ዓመት በታች ውድድር ዛሬ በሁለት ጨዋታ ሲጀምር አዳማ ከተማ እና አዲስ አበባ ከተማ አሸንፈዋል። ለመጀመርያ ጊዜ በአራት ምድብ ተከፍሎ በአስራ ስድስት ቡድኖች መካከል ከነሐሴ 16 እስከ ጳጉሜን 3 ቀን በባቱ ከተማ የሚካሄደው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የፕሪሚየር ሊግ እና የክልል ክለቦች የሚሳተፉበት ውድድር ዛሬRead More →

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሻምፒዮና ውድድር የተሳታፊ ቡድኖች ቁጥር ዝቅ ብሎ እሁድ በባቱ ከተማ መካሄድ ይጀምራል። በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ለመጀመርያ ጊዜ የከተማ አስተዳደር እና የክልል ከተሞች እንዲሁም የፕሪሚየር ሊግ ቡድኖች በጋራ የሚሳተፉበት ከ17 ዓመት በታች ውድድር እሁድ በይፋ በባቱ ከተማ የሚጀመር ይሆናል። ከሳምንት በፊት በጁፒተር ሆቴል በተካሄደ የዕጣ ማውጣትRead More →