በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን አዘጋጅነት የሚከወነው የዘንድሮ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ውድድር የሚጀመርበት ቀን ይፋ ሆኗል፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሸን ስር ከሚደረጉ ውድድሮች መካከል አንዱ የሆነው ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የ2015 የውድድር ዘመን መቼ እንደሚደረግ ፌድሬሽኑ ይፋ አድርጓል፡፡ የተጫዋቾች የኤም ራ አይ ምርመራ እስከ ህዳር 22 ድረስ ተጠናቆRead More →

ዛሬ አዳማ ላይ በተደረጉ የ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ማጠቃለያ ጨዋታዎች አርባምንጭ ከተማ የደረጃ ወላይታ ድቻ ደግሞ የፍፄሜ ጨዋታዎችን አሸንፈዋል። አርባምንጭ ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን በመርታት 3ኛ ደረጃን አሳክቷል ረፋድ 03:00 ላይ በአዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም በተደረገው የደረጃ ጨዋታ የምድብ ሀ ሁለተኛው አርባምንጭ ከተማ እና የምድብ ለ ሁለተኛው ኢትዮጵያ ቡና ተገናኝተዋል።Read More →

ሊጠናቀቅ አንድ ሳምንት የቀረው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ በአሰላ እና በባቱ ከተማ መካሄዳቸውን ቀጥለው የተለያዩ ውጤቶች ተመዝግበዋል። በአሰላ ከተማ መካሄድ የነበረበት የኢትዮጵያ መድን እና የወላይታ ቱሳ ጨዋታ ወላይታ ቱሳ በፋይናስ ችግር ምክንያት ውድድሩን በማቋረጡ ኢትዮጵያ መድን ሦስት ነጥብ እና ሦስት ንፁሁ ጎል ማግኘት ችሏል። በመቀጠል የተደረገውRead More →

በ15ኛው ሳምንት ከ20 ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ትኩረት ይሰብ የነበው የንግድ ባንክ እና የሲዳማ ቡና ጨዋታ በንግድ ባንክ አሸናፊነት ተጠናቋል። ስምንት ሰዓት መከናወን የሚገባው የባህር ዳር ከተማ እና የሰበታ ከተማ ጨዋታ ሰበታዎች በባቱ ከተማ በቀጠለው የሁለተኛው ዙር ውድድር ሁለተኛ ጨዋታ ካከናወኑ በኋላ የፋይናስ ችግር አጋጥሟቸው ከውድድሩ ውጪ መሆናቸውን ተከትሎRead More →

ሊጠናቀቅ የሁለት ሳምንታት ዕድሜ የሚቀረው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የምድብ ሀ 15ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደው አዳማ ከተማ ድል ሲቀናው ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል። ረፋድ አራት ሰዓት ሊካሄድ የነበረው የሀላባ ከተማ እና የወላይታ ድቻ ጨዋታ በርበሬዎቹ ጎንደር ላይ በተካሄደው የመጀመርያው ዙር ውድድር ተሳትፎ ያደረጉ ቢሆንምRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ 3ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬም መደረጋቸውን ሲቀጥሉ ሀዋሳ ተከታታይ ሦስተኛ ድሉን አሳክቷል። አዳማ ከተማ እና ፋሲል ከነማም ድል አስመዝግበዋል። ጎንደር ላይ እየተካሄደ በሚገኘው የምድብ ሀ 8፡00 ላይ ሀዲያ ሆሳዕናን የገጠመው የዓምናው ቻምፒዮን አዳማ ከተማ 2-0 ማሸነፍ ችሏል። ጥሩ የውድድር ጅማሮ ባያደርጉምRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የ3ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎች ጅማሮውን ሲያደርግ ጎንደር ላይ ሦስት የምድብ ሀ ጨዋታዎች ተደርገው ንግድ ባንክ፣ ሰበታ ከተማ እና ሲዳማ ቡና አሸንፈዋል። ዐፄ ፋሲለደስ ስታድየም 4፦00 ላይ ሲዳማ ቡናን ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ያገናኘው ጨዋታ በሲዳማ 1ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል። በረፋዱRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀምሩ ጎንደር ላይ የተደረጉት የምድብ ሀ ሦስት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል። ሀዲያ ሆሳዕና 0-0 አርባምንጭ ከተማ ሁለቱ ቡድኖች ተመሳሳይ መለያ ለብሰው ወደ ሜዳ በመምጣታቸው ምክንያት ለተወሰኑ ደቂቃዎች ዘግይቶ የጀመረው ጨዋታ አርባምንጭ ከተማዎች የተሻለ የግብ ሙከራ ያደረጉበትRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የምድብ ሀ ውድድር ዛሬ በአሰላ ሲጀመር የምድብ ለ ቀሪ የመጀመርያ ሳምንት ጨዋታዎችም በጎንደር ተካሂደዋል። ምድብ ሀ በጎንደር ትናንት የተጀመረው ውድድር ዛሬም በሁለት ጨዋታዎች ሲቀጥል በዐፄ ፋሲለደስ ስታዲየም ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል። የአማራ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ሃላፊ አቶ አማኑኤልRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] የ2014 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በጎንደር ዐፄ ፋሲ ደስ ስታዲየም በተደረጉ ጨዋታዎች ተጀምሯል። ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ዛሬ ሲጀመር የምድብ ሀ ውድድር በደማቅ ሁኔታ በጎንደር ከተማ በሲዳማ ከተማ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ ተከፍቷል። ውድድሩን የጎንደር ተቀዳሚ ም/ከንቲባ አቶ ዘውዱ ማለደRead More →