አዲሱ የአዳማ ፈርጥ ስለ እግርኳስ ህይወቱ ይናገራል…
ዘንድሮ በተለይም ደግሞ በቅርብ በተደረጉ የሊጉ ጨዋታዎች ላይ ደምቆ የወጣው እና ለመጀመሪያ ጊዜ በብሔራዊ ቡድን ጥሪ ውስጥ የተካተተው ወጣቱ የአዳማ ከተማ አጥቂ ዮሴፍ ታረቀኝ የዛሬ እንግዳችን ነው። ትውልድ እና ዕድገቱ መቂ ከተማ ነው። ከልጅነቱ አንስቶ ለእግርኳስ በነበረው ከፍተኛ ፍላጎት በሰፈር ውስጥ መጫወት የጀመረው ይህ ተስፈኛ ወጣት በ2012 በመቶዎች ከሚቆጠሩ ታዳጊዎችRead More →