አዲሱ የአዳማ ፈርጥ ስለ እግርኳስ ህይወቱ ይናገራል…

ዘንድሮ በተለይም ደግሞ በቅርብ በተደረጉ የሊጉ ጨዋታዎች ላይ ደምቆ የወጣው እና ለመጀመሪያ ጊዜ በብሔራዊ ቡድን ጥሪ…

ፈጣን እድገት እያሳየ የሚገኘው ወጣቱ ተከላካይ ቃለአብ ውብሸት

👉”በፕሮጀክት እና በሰፈር ስጫወት የአጥቂ መስመር ተጫዋች ነበርኩ” 👉”ከልጅነቴ እንደ አርዐያ አድርጌ የወሰድኩት ተጫዋች…” 👉”አሠልጣኞቼ የሚነግሩኝን…

“ይህ ዕድል ለእኛ ብቻ ሳይሆን ለብዙ የሀዲያ ወጣቶች ትልቅ ተስፋ ነው” ደስታ ዋሚሾ

ትልቅ ተጫዋች ለመሆን ከልጅነቱ ጀምሮ ያደረበት የእግርኳስ ፍቅር በፕሮጀክት ጀምሮ ዛሬ የሀድያ ሆሳዕና ዋናው ቡድን እስከመጫወት…

“ቦግ እልም ሳይሆን ለብዙ ዓመት መጫወትን አስባለሁ” – አቡበከር ኑሪ

ያለፉትን ተከታታይ አምስት ጨዋታዎች በመጀመርያ አሰላለፍ በመግባት ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ እያስመለከተን ከሚገኘው ከግብ ጠባቂው አብዱልከሪም ኑሪ…

“ወደፊት ራሴን በትልቅ ደረጃ ማሳየት አስባለው” ተስፈኛው ወጣት ፍራኦል ጫላ

በአጭር በሆነው የአዳማ የታዳጊ ቡድን ቆይታው በአስደናቂ ሁኔታ ጎል የማስቆጠር አቅሙን እያሳየ የሚገኘው ፍራኦል ጫላ የዛሬው…

“ቅዱስ ጊዮርጊስን በሚያክል ታሪካዊ ቡድን ከምርጥ ተጫዋቾች ጋር አብሮ መስራት ችሎታ ብቻ ሳይሆን ዕድለኝነትንም ይጠይቃል” ተስፈኛው ፉአድ ሀቢብ

አጭር ከሆነ የፕሮጀክት ቆይታ በኃላ ቅዱስ ጊዮርጊስን ተቀላቅሎ በፍጥነት ወደ ዋናው ቡድን በማደግ ዘንድሮ በዝግጅት ላይ…

“አሁን ጥሩ መሻሻሎችን እያሳየሁ ነው” – ተስፈኛው አጥቂ የአብቃል ፈረጃ

የኢትዮጵያ የወጣቶች ፕሪምየር ሊግ በአዲስ መንገድ መካሄድ ከጀመረበት ከ2008 ጀምሮ ለተከታታይ ዓመታት ዕድገቱን ጠብቆ በመጫወት የቆየው…

“ዘንድሮ የተሻለ የመሰለፍ ዕድል ለማግኘት ጥረት አደርጋለሁ” የፋሲል ከነማው ተስፈኛ ናትናኤል ገብረጊዮርጊስ

በዛሬው የተስፈኞች አምዳችን ላይ ከፈጣኑ እና ሁለገቡ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ናትናኤል ገብረጊዮርጊስ ጋር ቆይታ አድርገናል። በጎንደር…

“የኢትዮጵያ ግብጠባቂዎች አብዮት በኛ ዘመን ይነሳል” ተስፈኛው ግብጠባቂ ዳዊት በኃይሉ

የኢትዮጵያ ወጣቶች አካዳሚ ፍሬ የሆነው እና በቅዱስ ጊዮርጊስ ተስፋ ቡድን መልካም ነገሮችን እያሳየ የሚገኘው ግብጠባቂ ዳዊት…

“ጠንክረን ከሰራን ያሰብንበት እንደርሳለን” ተስፈኛው አጥቂ አቤል ነጋሽ

በመከላከያ ከታዳጊ ቡድን አንስቶ በየዓመቱ በሚያሳየው ተከታታይ እድገት አቅሙን በማሳየት ወደ ዋናው ቡድን ማደግ የቻለው ተስፋኛው…