“የሚያምንብህ አሰልጣኝ እና ክለብ ካገኘህ አቅምህን ማሳየቱ ቀላል ነው” ተስፈኛው አብዱልከሪም ወርቁ

ከከፍተኛ ሊግ አንስቶ ባሳለፍነው የውድድር ዓመት በሊጉ ካየናቸው ባለ ክህሎት እና ወደፊት ተስፋ ከሚጣልባቸው የአጥቂ አማካይ…

ተስፋ ያልቆረጠው ተስፈኛ – ኃይለየሱስ ይታየው

ከመዲናችን አዲስ አበባ 580 ኪሎ ሜትሮችን ርቃ በምትገኘው ባህር ዳር ከተማ ተወልዶ ያደገው የዛሬው የተስፈኞች ገፅ…

“ሁለቱ ወንድሞቼን አይቼ ነው እግርኳስ ተጫዋች የሆንኩት” ተስፈኛው ፀጋ ደርቤ

በከፍተኛ ሊጉ ኢትዮ ኤሌክትሪክን በፊት እና በመስመር አጥቂነት እያገለገለ የሚገኘው የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ውጤት የሆነው…

“የመጀመርያ እቅዴን አሳክቻለሁ፤ በቀጣይ ሌላ ህልም አለኝ” ተስፈኛው አጥቂ መሐመድ አበራ

ከፍተኛ ጉልበት በሚጠይቀው የከፍተኛ ሊግ ውድድር ልምድ ካላቸው ተጫዋቾች መሐል ሰብሮ በመውጣት ድንቅ አቋሙን እያሳየ የሚገኘው…

“በኢትዮጵያ ቡና ደጋፊ መሐል ለመጫወት እጓጓለሁ” ተስፈኛው አማካይ በየነ ባንጃ

በኢትዮጵያ እግርኳስ በቅርብ ጊዜያት ከታዩ ድንቅ ታዳጊ አማካዮች መሀል ይጠቀሳል፡፡ በአፍሮ ፂዮን ከ17 ዓመት በታች በመጫወት…

ቆይታ ከተስፈኛው ታዳጊ ዱሬሳ ሹቢሳ ጋር…

በዛሬው የተስፈኞች አምዳችን ላይ ከፈጣኑ ሁለገብ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ዱሬሳ ሹቢሳ ጋር አጠር ያለ ቆይታ አድርገናል…

“እቅዶቼን ለማሳካት ጠንክሬ እሰራለሁ” ተስፈኛው ግብ ጠባቂ ምንተስኖት ጊንቦ

ታዳጊዎችን በማፍራቱ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሰው የሀዋሳ ታዳጊ ቡድን ተገኝቶ በሁለት የወጣት ብሔራዊ ቡድኖች ውስጥ ለሀገሩ ተሰልፎ…

” ትልቁ እቅዴ ከምወደው ክለቤ ጋር የፕሪምየር ሊግ ዋንጫ ማንሳት ነው” ስምዖን ማሩ

ትውልድ እና እድገቱ በዓዲግራት ከተማ ነው። ባለፈው የውድድር ዓመት አጋማሽ ወደ ዋናው ቡድን ካደገ በኋላ በተለያዩ…

“አሁን ጥሩ ቦታ ደርሻለሁ” ተስፈኛው ተከላካይ መናፍ ዐወል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ብቅ ካሉ ወጣት ተጫዋቾች መካከል ይጠቀሳል፡፡ በእርጋታ እና ብስለት ሲጫወት ለተመለከተው በሊጉ ለበርካታ…

“ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው” የቅዱስ ጊዮርጊሱ ተስፈኛ አብርሐም ጌታቸው

በቅዱስ ጊዮርጊስ ዋናው ቡድን ተቀይሮ በመግባት ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ እያሳየ ያለው አብርሐም ጌታቸው የዛሬው ተስፈኛ አምዳችን…