68 ቡድኖችን አሳትፎ ያለፈውን አንድ ወር የተፈጥሮ ክህሎታቸው አስገራሚ የሆኑ ታዳጊዎችን ሲያስመለክተን የቆየው 14ኛው የክቡር ይድነቃቸው ተሰማ መታሰቢያ የታዳጊዎች ውድድር በአብዲ ቦሩ አሸናፊነት ተጠናቋል። 03:00 በጀመረው የደረጃ ጨዋታ ጫጫን ከአዳማ ብሩህ ተስፋ አገናኝቶ በመደበኛው የጨዋታ 4-4 በሆነ ውጤት በመጠናቀቁ ወደ መለያ ምት አምርተው አዳማ ብሩህ ተስፋ 6-5 በሆነ ውጤት በማሸነፍRead More →

በ15 ዓመት በታች ታዳጊዎች መካከል እየተካሄደ በሚገኘው 14ኛው የክቡር ይድነቃቸው ተሰማ የመታሰቢያ ውድድር ዛሬ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ተካሂደው ኤንፓ እና አብዲ ቦሩ ለፍፃሜ የሚያበቃቸውን ድል አስመዝግበዋል። 03:00 ጀሞ በሚገኘው ዶንቦስኮ ሜዳ በጀመረው ጫጫ ከአብዲ ቦሩ ያገናኘው ጨዋታ በአብዲ ቦሩ የበላይነት በመውሰድ 3-0 አሸንፏል። ጥሩ ክህሎት ባላቸው ታዳጊዎች የተዋቀረው አብዲ ቦሩዎችRead More →

14ኛው የክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ የመታሰቢያ የታዳጊዎች ውድድር የምድብ ጨዋታዎች ዛሬ ሲጠናቀቁ የግማሽ ፍፃሜ ኃላፊ አራት ቡድኖች ተለይተው ታውቀዋል።    በተፈጥሮ ያገኙት ችሎታ እንዳለ በሜዳ ላይ እንቅስቃሴ እያስመለከተን የሚገኘው የታዳጊዎቹ ከ15 ዓመት በታች ውድድር ወደ ወሳኝ ምዕራፍ ተሻግሮ ዛሬ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች ተካሂደዋል። ያለፉት ሦስት ቀናት ውጤቶቹም የሚከተሉት ናቸው፡- የአራተኛRead More →

የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበር የሚያዘጋጀው 14ኛው የክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ መታሰቢያ ከ15 ዓመት በታች ዓመታዊ የታዳጊዎች ውድድር በአራት ምድብ ተከፍሎ ጀሞ በሚገኘው ዶንቦስኮ ሜዳ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በርካታ ታዲጊዎች በማሳተፍ ከክለብ አንስቶ እስከ ብሔራዊ ቡድን መጫወት የቻሉ ስመጥር ተጫዋቾችን ማፍራት የቻለው ውድድሩ ዘንድሮም ለ14ኛ ጊዜ እየተካሄደ ይገኛል። ከሐምሌ 24– ነሐሴRead More →

በቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ አዘጋጅነት ለ13ኛ ጊዜ የተካሄደው የክቡር ይድነቃቸው ተሰማ መታሰብያ ከ15 ዓመት በታች ታዳጊዎች ውድድር በዛሬው እለት ተጠናቋል። በውድድሩ የመጨረሻ ቀን የዋንጫው ጨዋታ ከመደረጉ በፊት ለደርጃ  የአንለያይም ከ መካኒሳ ባደረጉት  ጨዋታ መካኒሳ 4-2 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።  በቀጣይ የፍፃሜ ጨዋታ አቶ አብነት ገብርመስቀል እና የዕለቱ የክብር ዕንግዶች ለሁለቱምRead More →

በቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር አዘጋጅነት ለክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ መታሰቢያነት የሚካሄደው ውድድር ለፍፃሜ የደረሱ ክለቦች ታውቀዋል። ለ13ኛ ተከታታይ ዓመት ክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማን ለመዘከር በቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበት አዘጋጅነት የሚዘጋጀው የታዳጊዎች ውድድር ከሐምሌ 30 ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል። በውድድሩ ቀድሞ 122 ቡድኖች ከአዲስ አበባ እና ክልል ከተሞች ቀድመው እንደተመዘገቡ መገለፁ የሚታወስRead More →

ታላቁ የእግር ኳስ ሰው ክቡር ይድነቃቸው ተሰማን ለመዘከር የሚደረገው የታዳጊዎች ውድድር የምድብ ጨዋታዎች ከመጪው ረቡዕ ጀምሮ ይከናወናል። 17 ቡድኖች በአራት ምድቦች ተከፍለው በሚያደርጉት በዚህ ውድድር ላይ በምድቦቹ ለመካተት የተደረጉ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ከሐምሌ 27 ጀምሮ ተደርገው አላፊዎቹ ታውቀዋል። ዛሬ ረፋድ ላይ ደግሞ በቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ጽ/ቤት የእጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓቱRead More →

በቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር አዘጋጅነት ለክቡር ይድነቃቸው ተሰማ መታሰቢያነት የሚካሄደው ውድድር ሐምሌ 27 ይጀመራል። ለ13ኛ ተከታታይ ዓመት ክቡር ይድነቃቸው ተሰማን ለመዘከር በቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበት አዘጋጅነት የሚዘጋጀው የታዳጊዎች ውድድር ከሐምሌ 27 ጀምሮ ምንም አይነት የውድድር ዕድል ያላገኙ ዕድሜያቸው ከ14 – 15 ዓመት በሆኑ ታዳጊዎች የሚካሄድ ሲሆን እስከ ሐምሌ 24 ቀንRead More →

ለ12ኛ ተከታታይ አመት ዕድሜያቸው 14-16 አመት በሚገኙ ታዳጊዎች መካከል ከነሐሴ 4 ቀን ጀምሮ በሁለት ምድብ ተከፍሎ ሲከናወን የቆየው የክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ የመታሰቢያ ውድድር ትላንት ጀሞ በሚገኘው የዶን ቦስኮ ሜዳ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር የቦርድ አመራር ፣ የክለቡ ደጋፊዎች እና በርካታ የስፖርት ቤተሰብ በታደሙበት በድምቀት ፍፃሜውን አግኝቷል። የመጫወት ልምድ ያላገኙRead More →

የኢትዮዽያ እና የአፍሪካ እግርኳስ ባለ ውለታ እና አባት በሆኑት ክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ስም የተሰየመውና የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማሕበር ለ12ኛ ተከታታይ አመት ያዘጋጀው ውድድር እድሜያቸው 14-16 አመት በሆኑ ታዳጊዎች መካከል ጀሞ አካባቢ በሚገኘው የዶንቦስኮ ሜዳ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመጀመርያው ምዕራፍ የውድድር መርሐ ግብር ከነሐሴ 6 እስከ 15 ድረስ ወደ ምድብ ድልድልRead More →