ተጫዋቾችን የማስጠንቀቅ ተራው የሲዳማ ቡና ሆኗል

የፕሪምየር ሊግ ክለቦች ለተጫዋቾቻቸው ማስጠንቀቂያ መስጠታቸውን ቀጥለዋል። አሁን ደግሞ ተረኛ የሆነው ሲዳማ ቡና ሆኗል። የውጪ ዜጎቹ…

​ሪፖርት | በሁከት በተጠናቀቀው ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአዳማ አቻ ተለያይተዋል 

በ14ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስተተካይ መርሃግብር ዛሬ አዲስአበባ ስታዲየም ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስንና አዳማ ከተማን ያገናኘው…

ወላይታ ድቻ ሁለት የውጪ ተጨዋቾቹን አሰናበተ

ወላይታ ድቻ በክረምቱ ካስፈረማቸው የውጪ ተጨዋቾች መካከል ቻዳዊው ተከላካይ ማሳማ አሴልሞ እና ናይጄሪያዊው ግብ ጠባቂ ኢማኑኤል…

ኢትዮ-ኤሌክትሪክ የሁለት ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ደረጃ ላይ የሚገኘው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ውላቸው በዚህ ወር የተጠናቀቀው የተክሉ ተስፋዬ እና…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አዳማ ከተማ | ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ሀሙስ የካቲት 8 ቀን 2010 FT ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-1 አዳማ ከተማ 86′ አቡበከር ሳኒ      …

Continue Reading

ፋሲል ከተማ አምስት ተጫዋቾቹን አስጠንቅቋል

ክለቦች ለተጫዋቾቻቸው የሚሰጡት ማስጠንቀቂያ ቀጥሎ ፋሲል ከተማም ለሁለት የውጭ ዜጎች እና ለሦስት የሀገር ውስጥ ተጨዋቾቹ የማስጠንቀቂ…

​ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አዳማ ከተማ

በተለያዩ ምክንያቶች ሳይደረጉ በተስተካካይነት ተይዘው የቆዩ የሊጉ ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ ሲደረጉ አዲስ አበባ ስታድየም ላይ በ…